📖 የአፋር ባህላዊ እሴቶች
ገጽ: 1 / 1

የአፋር ባህላዊ እሴቶች

አፋር በማበራዊ አኗኗሩ አኩሪ የሆነ ባህል ወግና የራሱ የሆነ ስርዓት ሲኖረው ከዘመን ሲወርድና ሲዋረድ ሳይበረዝና ሳይከለስ መሰረቱን ሳይለቅ ቱባነቱን /ኦርጅናልነቱን/ እንደያዘ ያለ ነው፡፡በብዙ ዘርፍ እራሱን ከሚገልጽባቸው ሰፊ ባህሉ ለዛና ውበቱን የተላበሰ ጨዋታውን ዘፈንና ጭፈራውን እንዲሁም ከማንም ከምንም ጋር ያልተቀያጠ የራሱን አእምሮና እጅ የጥበብ አሻራ የሚመሰከር ባህላዊ የወግ እቃዎችን በመጠኑም ቢሆን እንደሚከተለው ለማስተዋወቅ እንሞከራለን፡፡

ከዚህ በታች የሚናቀርባቸው የአፋር ባህላዊ እሴቶች በአስር ክፍል የተመደቡ ሲሆን በክፍል-አንድ ባህላዊ ህግ፤ በክፍል-ሁለት ባህላዊ ጭፋራዎችና ጨዋታዎች፤

ገጽ 1 / 19

ክፍል-አንድ

ባህላዊ ዘፈንና ጭፈራው

የአፋር ባህላዊ አጨዋወት ዘፈንና ጭፈራው አይነቱ የበዛና የሰፋ ቢሆንም በዋነኛነት የሚታወቁት በሰርግ፤በሃይማኖገታዊና ማህበራዊ በአላት ዕድሜና ጾታን በመለየት እንዲሁም ሁሉም በጋራ ተሳትፎ የሚያደርጉበት አንኳር የአጨዋወት ስልት መታወቂያዎች እንደሚከተለው ይገልጻሉ፡፡

1. ሆራ

ከድሮ ጀምሮ የመታ ባህላዊ ዘፋን ነው፡፡ ጨዋታዉ የሚጨወቱ ወንዶች ብዛታቸው ከስድስት ማነስ የለባቸውም፡፡ መጀመርያ ጨዋታዉን የመጀሚረው ከወንድ ነው፡፡ አጨወወቱም፡- ጊሌ በቀኝ እጅ ይያዛል፤ ከዚያ አግር መንሳት ይጀምራል፤ የሁሉም አግር በእኩል አነሳስ አለው፡፡ አግር በጉልበት ላይ በመታጠፍ አስካ መቀመጫ ይነሳል፡፡ ጨዋታው ወደ ጦርነት ሲኬድ፤ በኢድ፤ በሰርግ ወዘተ ጊዜ ይጨዋሩታል፡፡

ሆራ ጨዋታ
ሆራ ባህላዊ ጭፈራ

2. ሰደአ

የሚባለው ደግሞ ሁሉንም ጾታዎች የሚያሳትፉ ቢሆንም ልጃገረዶች ብቻቸውን የሚጨፍሩበት እንዲሁም ለአካለ መጠን የደረሱና ከዚያም በላይ የሆኑ ግን ከጾታ ተቃራኒያቸው ጋር አብረው መጫወት የሚችሉበት የጨዋታ አይነት ነው፡፡

ገጽ 2 / 19
ሰዳእ ጭፈራ
ሰዳእ ጭፈራ

3. ትርትራ

የሚባለው ለጦርነት ሲሄዱና ድል አድርገው ሲመለሱ የጀግንነት ስሜት የሚገልጹበት አንድ ፉከራና ቀረርቶ ዓይነት አጨዋወት ሲሆን አብዛኛው በጎሳ ጎሳዎች በእድሜ በሰል ብለው በሚገኙ ሰዎች ዘንድ ይታወቃል፡፡

ትርትራ
ትርትራ

4. ላሌ

በመባል የሚታወቀው ጨዋታ በየትኛውም የበዓል ጊዜ የሚዘፈንና በተቀባባይ አቀንቃኝ /ዘፋኝ/ እድሜ ሳይለይ ወንዶች ብቻ የሚጨፍሩበት በድምጽ በጭብጨባና በእግር ዝላይ እንቅስቃሴ ይታጀባል፡፡

ትርትራ
ትርትራ

5. ኬኬ

በመባል የሚታወቀው ጨዋታ በየትኛውም የበዓል ጊዜ የሚዘፈንና በተቀባባይ አቀንቃኝ /ዘፋኝ/ እድሜ ሳይለይ ወንዶች ከሴቶች ጋር የሚጨፍሩበት በድምጽ በጭብጨባና በእግር ዝላይ እንቅስቃሴ የታጀበ የጨዋታ አይነት ነው፡፡

ትርትራ
ትርትራ
ገጽ 3 / 19

6. መላቦ

ጨዋታ ወንዶችን የሚያሳትፉ ሳይሆን ሴቶች ብቻቸውን በመሆን አብዛኛውን ጊዜ በሰርግና በኢድ በአል ጊዜ በተቀባባይ አቀንቃኝ እና በሁለት ረድፍ ተሰልፈው ጊሌ /ሰይፍ/ በመያዝ እንደቦታው ስፋትና ጥበት የመዞር እንቅስቃሴ እያደረጉ የሚጫወቱበት የጨዋታ አይነት ነው፡፡

መላቦ
መላቦ

ከዚህ በላይ የተጠቀሱት አበይት የብሄረሰቡ ባህላዊ የዘፈንና የጭፍራ ዓይነቶች በመጠኑም በሆነ ለማስተዋወቅ እንጂ በእያንዳንዱ ዘርፍ በተለያዩ መጠሪያ የሚጠቀሱ አያሌ የአጨዋወት ስልቶች መኖራቸውን ለማስገንዘብ እንወዳለን፡፡

6. ኮዕሶ

ከተለያዩ ጎሳዎች በተውጣጡ በሁለት ተቃራኒ ቡድኖች መካካል የሚካሄድና ጉልበትንና ትንፋሽን የሚፋታትን ሲሆን በተጨማሪም ፈጣን ሯጭ መሆን የሚፋልግ እድሜያቸው ከ18-27 የሚገኙ ወጣት ወንዶች የሚጨወቱት የጨዋታ አይነት ነው፡፡ የጨዋታ ግዜ በበአል ቃናት፤በስርግ፤ በመኸር ወቅት ወዘተ ነው፡፡ መጨረሻ የእለቱን ጨዋታና ውድድር በመከታተል የሀገር ሽማግሌዎች አሸናፊውን ቡድን በመለየት ውጤቱን የበስራሉ፡፡

ገጽ 4 / 19

ክፍል-ሁለት

የአፋር ባህላዊ አልባሳትና ጌጣ ጌጦች

የአፋር ህዝብ የራሱ የሆኔ ባህላዊ አልባሳትና ጌጣጌጦች ያሉት ሲሆን ከወረቅ፤ ከብር፤ ከነሀስ፤ ከመዳብ ፤ከዛጎልና ከስንድድ ጌጣጌጦችን በመስራት ራሱን ያስውባል፡፡ እነዚህ ጌጣጌጥ በራስ ፣በጆሮ ፣በጣት ፣በክንድ በእግር ላይ ያደርጋሉ፡፡

ሀ. ባህላዊ አልባሳት

ለ. ጌጣጌጦች

ገጽ 5 / 19

ክፍል ሶስት

ባህላዊ የእደ ጥበብ ውጤቶች

የአፋር ሴቶች በእጃቸው ከተለያዩ ነገሮች ከቆዳ፣ከኡንጋ የተለያዩ የቤት ውስጥ መገልገያ ቁሳቁሶችን ይሰራሉ፣ ኡንጋን /ዘምባባን/ የተለያዩ ቀለማት በመንከር፣በማቅለም ለስፌት ያዘጋጁታል፣ መገልገያ ቁሳቁሶች ወብና ያማሩ እንዲሆኑ ማድረግ ከማማቅለማቸውም ሌላ የቆዳ ነት የተለያዩ መልክ ያላቸው ስንድዶችና ዛጎሎችን በመጠቀም ያጌጡና ማራኪ ያደረጓቸዋል፡፤

ሙዴይና እና መካሮ የተባሉ መስፊያዎችን ለማያያዥነት ይጠቀማሉ እንጅ ሁሉም የስፌት እቃዎች ሲዘጋጁ በእጅ እንጂ ሌላ መሳሪያ አይጠቀሙም፣ የአሠራራቸው ትውፈታዊ የእደ ጥበብ እውቀትና ክህሎት ሲወርድ ሲዋረድ ቤተሰብ ቤተሰብን በማስተማር የመጣ የእወቀት ጥበብ ነው፡፡

1. ለምንጣፍና ምኝታ የሚያገለግል ቁሳቁሶች

ፊዲማ
ፊዲማ ምንጣፍ
ገጽ 6 / 19

2. የአፋር የወተት ዕቃዎች

አፋር ብሄረሰብ የወተት መጠቀሚያ /ማለቢያና መጠጫ/ እቃዎች የተሠሩት ከእንጨት ፣ከኡንጋ ስፌት ከቆዳ ሲሆን ውበት እንዲኖራቸው ያማሩና ያሸበረቁ ለማድረግ ለፋ ቆዳ/ነት ቀለም/ ያልተነከረ የተለያዩ መልክ ያላቸው ስንድዶችና ዛጎሎች ይጠቀማሉ።

3. የውሀ መጠራቀሚያ መገልገያዎች

የውሃ ማቀዝቀዣና መያዣ ከትንሽ ፍየል ግልገል (በከል) ቆዳ ተለፍቶ የተሰራ ነው። ረጅም መንገድ ሲጓዙ በብትራቸው ጫፍ አንጠልጥለው ነፋስ እያስመቱት ስለሚጓዙ ውሀው በፍጥነት ይቀዘቅዛል።

ገጽ 7 / 19

4. የስለት እቃዎች

ከብረት የሚሰሩ የተለያዩ አይነት የስለት እቃዎች ሲኖሩ በተለያም ለብሄረሰቡ እንደ ጦር መሳሪያ ባህላዊ ጌጥና ገመልንና የቀንድ ከብቶችን ለማረድ የሚጠቀሙበት ጊሌ /ሰይፍ/ በሚል መጠሪያ ይታወቃል።

ላክኦ ጊሌ

ከጠንካራ ብረት የተሰራና ቅርጹ ከጉራዴና ከሰይፍ ለየት ያለ መሀሉ ሰፋ ጎበጥ ብሎ በሁለቱም ጎን ስለት ያለው ጫፉ ሹል ሲሆን እጀታው ከእንጨት የተሰራ ሆኖ ከብር የተሰራ ጌጣጌጥ ይለብሳል።

ላክኦ ጊሌ
ላክኦ ጊሌ

ታጎሪታ

ከጠንካራ ብረት የተሰራና ቅርጹ ከጉራዴና ከሰይፍ ለየት ያለ መሀሉ ሰፋ ጎበጥ ብሎ በሁለቱም ጎን ስለት ያለው ጫፉ ሹል ሲሆን እጀታው ከእንጨት የተሰራ ሆኖ ሽቦ የተሰራ ጌጣጌጥ ይለብሳል።

ታጎሪታ
ታጎሪታ

ሌሎች መያዣዎችና መጫወቻዎች

ከትሆሲፋላሚድራገድቦኦካስኡዊ ሃዳኦሊጊሪቢሰሮ ሀዳ እና የግድግዳ ጌጣጌጦች (መረወሀጊዳር ሲፋላጊራ ፋኖ)።

የመዝናኛ መጫዎቻዎች፡ ሱሲ/ዳቡዳ/ (20 ጉድጓዶች ያለው የጠጠር ጨዋታ)፣ ከረንቦ (ዱቤ ከብረትና ቆዳ)።

ከድንጋይ የተሠሩ፡ ኤሄይያ (ወፍጮ)፣ መኩታ/ሙቀጫ።

ገጽ 8 / 19

ክፍል-አራት

ተረትና ምሳሌያዊ አነጋገሮች

  1. Misili misila ceelam meqeeh, baxi abba ceelam meqe. – ተረት፤ ተረት መምሰል አለበት፤ ልጅ አባት መምሰል አለበት።
  2. Abit abit boolok koo qidaah, marin kas ayrol koo caba. – ሙገሳ ገደል ያስገበሃል፤ የሰው ምክር ሜዳ ላይ ያስቀራሃል።
  3. Barat caben baaxo kee, qunxih aben xalay meqe’kkel koo cabta. – በሌሊት የጀመሩት ጉዞና በልጅነት የወለዱት ልጆች ለጥሩ ግዜ ያደርሱሃል።
  4. Qaxah gacak gacaanaah, kasah aysuk yayseeni. – ቆንጅና እየቀነሱ፤ በአስተሳሰብ እየበሰሉ ይሄዳሉ።
  5. Bisol taniimih gaba ruubeenik, gurummal tanim caritta. – ማዶ ያለውን እቃበላሎህ ብሌህ እጅህን ሲዘራጋ በጉያህ ያው ይዳፋል።
  6. Inti mali wee inti geem yakkaleh bililisa. – አይኒ ሲዉሩ ያጣውን አይን ያገኘ ይመስል አይኑን ያንቀሳቅሳል።
  7. Qari amo yaaqure’kkal yab mayaaqura. – ቤት ጭንቅላት ይዳብቃል እንጅ ወሬ አይደብቅም።
  8. Cuggayti managray nagarsiisah. – ጎረ ቤት አይወርሲም ያስወሪሳል።
  9. Isi buxal can care num, marin buxal lee cara. – እራሱ ቤት ወተት የደፋ፣ በሰው ቤት ውሃ ይዳፋል።
  10. Garqi af niqniih, burus xabcini. – የሌባ አፍ ትኩስ ነው፤ መቀመጨህ ቀዝቀዛ ነው።
  11. Xale wee num xalay xaqamu mayaaxigaay, adangallita robti xaqamu mataaxiga. – ያልወለደ የልጅ ጣእሚና አያውቅም፣ አደንጋሊታ ዛፍ የዝናብ ታእሚና አታውቅም።
  12. Baaxo’gimi baaxot yaaqiteeh, baaxo abaara. – አገሩን የማያውቅ ሰው መሬት እየረገጠ መሬትን ይረግማል።
  13. Abba cabem baysa baxa kee, abba cabe weem yaddare baxa. – ከአባት የወረሰውን ሀብት የሚያጠፋ ልጅና ከአባት የልወረሰውን ሀብት የሚያካብት ልጅ አለ።
  14. Atu adunya akah massossa baxi, akeera koh massosya. – የዚች አለም ኑሮ ያመቻቸህለት ልጅ የሰማይ ቤትህን ያመቻችለሃል።
  15. Ulla raba cubak sugaanaah, ullatina raba cubak masugan. – ምጥ የያዛት ሴት ሞት ሊጠረጠር ይችላል የአዋላጅ ሴት ሞት ግን አይጠረጠሪም።
ገጽ 9 / 19

ተረትና ምሳሌያዊ አነጋገሮች (የቀጠለ)

  1. Kaxxa num daffeynal yablem, qunxa num soolol mayabla. – ትልቅ ሰው ተቃምጦ ያየው ትንሽ ልጅ በቁሙ አያይም።
  2. Abba baxi biyaakah gexa baaxo, baxi abbab biyaakah magexa. – አባት ለልጅ ህመም የሚጋዘው ርቀት ልጅ ለአባቱ አይጋዝም።
  3. Duqurul luk aben yab, qiddel aben daaco. – ጅል ጋር ያደረጉት ንግግር በአሻዋ ላይ እነደ ሸናህ ሽንት ነው።
  4. Keekeh argaade kee, burah addih qeebi, num mayaffara. – የኬኬ ጨዋታና የቤት ውስጥ ጠብ ለማንም አይከብድም።
  5. Bagi lakmisek deerih xiinan, amob berra qarumut yaxxawwen. – ሆድ ከታተሙ በጀርባ ይታኛሉ፤ ራስ ከታተሙ ራስን በሻሽ ይታሰራሉ።
  6. Yab gita leeh, qari afa le. – ንግግር መንገድ አለው፤ ቤት ማውጫ አለው።
  7. Yab mamakanaay, makkiita mayanxuqana. – ቃል አይካዲም፤ ማዋለጃ ቢላዋ አይዋጥም።
  8. Migaq guran magaq waay lakal leeh, yoo abula yaaqura lakal le. – ስም ፊላጋ ስም ማጥፋት ያስከቲላል፤ እዩይ እዩይ ደግሞ ደብቆኝ፤ደብቆኝ ማለት ያስከትላል።
  9. Numma diraabak lafuh umah. – እውነት ከውሸት በሀይለ ቃል ትበልጣለች።
  10. Yalli baahem kee, danan darit namma gabah kafan. – ከአላህ በኩል የመጣና የአሕያ ጭነት በሁለት እጅ አጥብቆው ይይዙታል።
  11. Koo’gimi koh aba caddi maliiy, kuti lafah aba caddi mali. – አተን የማያውቅህ ሰው ለአንተ የሚሰጠው ክብር የለውም፤ ውሻ ለአጥንት የሚሰጠው ክብር የለውም።
  12. Uma num kee kuta isi buxal haw kot itta. – መጥፎ ሰውና ውሻ በቤታቸው ላይ ይጮሁብሃል።
  13. Qunxa num kaqtek xaak amo koraah, yaabek yaabak amo kora. – ህጻን ልጅ ከዘለለ ከድንጋይ በላይ ይዘላል፤ ከተናገረም ከንግግር ይዘላል።
  14. Gaddali agritam mayakkalaanaay, maxala qakkottam mayakkalaana. – ሀብታም ሰው የሚለፋ አይመስላቸውም፤ መሃን የሚካሳ አይመስላቸውም።
  15. Gaalak gexe cintam naharsi alaay, yaagureenim gamaddi ala. – አልሄድ ያለው የፊተኛው ግመል ሆኖ እያለ የሚመታው ግን የኋለኛውን ግመል ነው።
ገጽ 10 / 19

ተረትና ምሳሌ (የቀጠለ)

  1. Isi laa teffere takra, marin laa matafqa. – የራሷን ከብቶች ያለጠገበች ማጥለቂያ የሰው ከብት ውሃ አታጣጠም።
  2. Suge numuk xaagu abiiy, fayya le’kkel sooli. – በአካባቢ የነበረው ሰው መጠየቅ አለበለዚያ ከፍታ ቦታ ላይ ማውጣት።
  3. Gexa kok maxca’mmay, gexa itta koora kol heyyo. – ሂድ አልልህም እንድትሄድ አደርገሃለሁኝ።
  4. Rakub isih tece gaba kok yakme. – ግመል ለራስህ በሰጠሀው እጅ ይበላሃል።
  5. Yaabal yab geyaanaah, iful baaxo geyan. – በሀሳብ ሀሳብ ይገኛል፣ በብርሃን መሬት ያገኝሉ።

ክፍል አምስት

«ፊኢማ» የአፋር ማህበራዊ ቡድን

የሰው ልጅ መኖር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ደስታና ችግርን አብሮ በመካፈል ተረዳድቶና ተደጋግፎ ኖሯል፡፤ ይህ አብሮ የመኖር ባህሪው የሠው ልጅ በተናጠል ሊወጣው ማይችለውን ተፈጥሮአዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወቱ ዋስትና እንዲያገኝ ስላስቻለው ማንኛውም ህብረተሰብ በቁጥር ይብዛም ይነስም በጋራ ሲሆር ይስተዋላል፡፡

አሁን ባለንበት ቴክኖሎጂ ዘመን የመረዳደቱን መንፈስ አብሮ በመኖርና በቅርበት የሚወሰን ሣይሆን አንዱ አገር ከሌላው አገር እንዲሁም አንዱ አህጉር ከሌላኛው ጋር ጊዜና ቦታ ሣይወስናቸው አንድ ላይ ለመኖር ችለዋል፡፤

ወደ ሃገራችን ሁኔታ ስንመለስ አንድ አይነት ባህልና ሃይማኖት ፆታ፣ አንድ አካባቢ መኖርና በአንድ አይነት የስራ መስክ ላይ መስማራትን መሰረት አድርጎ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተቀራርበው በመረዳደትና በመደጋፍ ይኖራል፡፡

‹‹ፊኢማ›› በመባል የሚታወቀው የአፋር ብሄረሰብ ማህበራዊ የቡድን አደረጃጀት በአንድ ሠው አቅም የማይወጡትን ስራዎች ተጋግዞ ለማቃለል ብሄረሰቡ አባላት የሚጠቁሙበት ባህላዊ ቡድን ነው፡፡

ገጽ 11 / 19

ዳጉ /የመረጃ ልውውጥ ዘዴ

ዳጉ በአፋር ብሄረሰብ ውስጥ ህብረተሰቡ መረጃ ለመለዋመጥ የሚጠቀምበት ዘዴ ነው፣ መረጃ ልውውጡ ከአንዱ ሰው ወደ አንዱ ሰው በቃል የሚተላለፍ ነው፡፡ አንደኛው ወገን በመንገድ ላይ በቤት ውስጥ ወጪ ወዘተ የተመለከተውንና የሰማውን በሙሉ ይናገራል፡፡ ሀሰት ሳይጨምር ያወራል፡፡

በመንገድ ላይ የተገናኙ አጭር መረጃ ለመለዋወጥ ከሆነ ከሰላምታ በኋላ ቆመው ይቸወታሉ፤ ከቤት ውስጥ ከሆነ ምግብ ይቀረባል፣ ከምግብ በኋላ በመቀጠል የዳጉ ልውውጥ ያካሂዳሉ። በዚህ የዳጉ ልውውጥ ውሸት መናገር አጅጉን የተከለከለ ነው፡፡

ስለዚህ ዳጉ ፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ግንኙነቶችን ለማተናከር ህብረተሠቡ የሚጠቀምባቸው የመረጃ ልውውጥ ዘዴ ነው፡፡

ክፍል ስድስት

የአፋር ብሔረሰብ ምግብ አዘገጃጀት

የአፋር ብሔረሰብ በስፋት የተሠማራው ከዶሮ እርባታ በስተቀር የቤት እንስሳትን በማርባት ነው፡፡ አጠቃላይ ህይወቱ የተመሠረተው የቀንድ ከብቶች፣ ፍየል፣ በግ፣ ግመል ላይ ነው፡፡

በገጠር የሚኖረው አርብቶ አደር ከጠቅላላው ህዝብ 86.4% ሲሆን 13.6% በከተማ የሚኖር ነው። ህዝቡ ምግቡን የሚያዘጋጀው ከሚያረባቸው የቤት እንስሳት አስተዋፅኦ ከሚገኘው ወተትና ስጋ ነው።

ዋናው መጋገሪያ ሙፌ የሚባለው ትንሽ የመሬት ጉድጓድ ሲሆን ዙሪያው በድንጋይ የተሠራ ነው።

ገጽ 12 / 19

1. ከእህል ምርት የሚዘጋጁ ምግቦች

1.1 ሙፌ /ገአሞ

ከበቀሎ የሚሠራ ምግብ ነው፡፡ በበቆሎ ተነክሮ ግምል ተጨምሮበት ይጋገራል። ናዲ ሙፌ ተብሎ ይጠራል።

1.2 ቡኤታ /Buuqeyta/

የተፈጨ በቀሎ ላይ ግምል ተጨምሮበት ከቦካ በኋላ ሙፌ መጋገር ነው።

1.3 ሣብታ /Saabta/

ከስንዴ ወይም ከበቆሎ ዱቄት የሚዘጋጅ ሲሆን ቅቤ፣ እርጎ፣ ማርና በርበሬ ይጨመርበታል። ለሙሽሮች ቁርስ ይዘጋጃል።

1.4 ንፍሮ /Bokqa/

1.4.1 ድፍን በቀሎ በብረት ድስት ተቀቅሎ በትኩስ ወተት ይበላል።

1.4.2 በቀሎው ተወቅጦ፣ ተነፍሶ፣ ታጥቦ በሙፌ ውስጥ ተቀቅሎ ቅቤና በረበሬ ጨምሮ ይበላል።

1.4.3 ሙፌ ውስጥ ተደፍኖ በፍም ላይ ለአንድ ምሽት ቆይቶ እስኪነፋፋ ይጋገራል።

1.5 ገንፎ /ቡክራ/

በቀሎው ተዘጋጅቶ በወፍጮ ተፈጭቶ የሚዘጋጅ ሲሆን ባል ከሩቅ ሲመለስ የምታቀርበው ክብር ነው። በሰርግ ወቅትም ይቀርባል።

1.5.3 ቡርኩታ /Burkuta/

ዳሂ ገአሞ፤ መንገደኞች ዱቄቱን ይዘው በመንገድ ላይ በፍም የሚያዘጋጁት ዳቦ ነው።

ገጽ 13 / 19

2. ከሥጋ የሚሠሩ ምግቦች

2.1 ሶላ ሀዶ

የበከል ስጋ ጥብስ፤ በተለይ መንገደኞች በፍም ላይ ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ አብስለው ይመገባሉ።

2.2 ተሊማ /Talima/

ከፍየል፣ በግ፣ ከብት ወይም ግመል ስጋ በቅመም ተቀቅሎ መረቁን መጠጣትና ስጋውን መብላት ነው። ፍቱን ፈውስ ነው ብለው ያምናሉ።

2.3 ቶብኖ /Tobno/

አዲስ የታረደ ስጋ ተዘጅቶ ተጠብሶ፣ ተምርና ማር ይጨመርበታል። ለእንግዶችና ለታመሙ ይዘጋጃል።

2.5 ግንፍልታ

እንስሳ ታርዶ ስጋው ተቀቅሎ ጨው ጨምሮ የሚቀርብ ሲሆን ለብዙ እንግዶች ድንገት ሲመጡ የሚዘጋጅ ነው።

3. ከወተት የሚሠሩ ምግቦች

3.1 ሙቱክና አሬራ

የላም ወተት ሲረጋ ይናጣል፤ ቅቤው ይወጣል (ሙቱክ)፤ ቀሪው አሬራ (ኢታ) ይባላል።

3.2 ጋራህ ሃን /Caxacana/

ለእንግዳ በተለይ የሚዘጋጅ ሲሆን ትኩስ ወተት ከረጋ እርጎ ጋር ተደባልቆ ከሙፌ ጋር ይበላል።

3.3 ሙራ /Murra/

የታጠነ ወተት ላይ ማርና ቅቤ ተጨምሮበት ለወላድ ሴቶች የሚሰጥ ገንቢ መጠጥ።

3.4 ጋሊ ሃን

የግመል ወተት፤ እርጎ አይሆንም፤ ጥምን ይቆርጣል።

3.5 ሪጊዳ /Riggidda/

አዲስ የረጋ ወተት ሳይበላሸው የሚጠጣ።

ገጽ 14 / 19

ክፍል ሰባት

በክልሉ የሚገኙ ታሪካዊ ቦታዎች

የአፋር ህዝብ በራሱ ሱልጣኖችና ባላባቶች አማካኝነት ራሱን በራሱ ሲያስተዳድር የነበረ ህዝብ እንደመሆኑ መጠን በክልሉ ብዙ ታሪካዊ ቅርሶች ይገኛሉ፡፡

1. አዳሌ-ጉብ ቤተ-መንግስት

ይህ ቤተ-መንግስት የሱልጣን መሀመድ ሀንፋሬ (ኢላልታ) ቤተ-መንግሰት ነው፡፡ ሱልጣን መሀመድ ሀንፋሬ ከ1860-1900 ዓ.ም ድረስ መላው የአፋር ግዛት ሲገዛ የነበረ ነው፡፡

ላክኦ ጊሌ
ላክኦ ጊሌ

2. ገርጎሪ ቤተ-መንግስት

የሱልጣን ያዮ ቤተ-መንግስት ሲሆን ሱልጣኑ ከ1916-1927 ዓ.ም ድረስ የአውሳን ገዝተው ነበር።

ላክኦ ጊሌ
ላክኦ ጊሌ

3. ገሲሰን ቤተ-መንግስት

በ1916 ዓ.ም ልጅ እያሱ በስደት ወደ አፋር ሲመጣ በሱልጣን ያዮ አማካኝነት የተሰራ መኖሪያ ቤት ነው።

ላክኦ ጊሌ
ላክኦ ጊሌ
ገጽ 15 / 19

ክፍል-አምስት (ባህላዊ ጋብቻ)

የአፋር ብሄረሰብ ባህላዊ ጋብቻ

የአፋር ህዝብ እንደሌላው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሠቦችና ህዝብ የሚለይበት የራሱ የሆነ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ አስተዳደራዊ ስነ-ምግበራዊ ሃይማኖታዊና ስነ ልቦናዊ ሁኔታዎችን ያለው ህዝብ ነው፡፡

በአፋር ሁለት ዓይነት የጋብቻ ስነ-ሰርአቶች አሉ፤ እነርሱም፡-

1. አብሱማ

የአብሱማ ጋብቻ ወንድ ልጅ ከአክስቱ ልጅ ጋር የሚጋባበት ስርዓት ነው፡፡ ይህ ጎሳዎችን የሚያስተሳስር ልዩ የጋብቻ አይነት ነው።

2. ፋይሊ

ከማንኛውም ጎሳ ወይም ብሄረሰብ ውጪ በፍላጎት ላይ የተመሰረተ የጋብቻ አይነት ነው።

የአብሱማ የጋብቻ ሥነ-ስርዓት

ለአብሱማ ጋብቻ የአንድ ወር ቀጠሮ ይያዛል። የሴቷ ቤት ሰርግ ወጪ በሙሽራው ይሸፈናል። ለሰርጉ የሚቀርበው ምግብ በአብዛኛው ሙፌ (ገአንቦ) ሲሆን ወተት፣ ቅቤ፣ ማር ያዘጋጃሉ። ለግብዣ የሚመጡ ሰዎች የመረጃ ልውውጥ (ዳጉ) ያደረጋሉ።

ገጽ 16 / 19

የሠርጉ ሥነ-ስርዓት ዝርዝር

ሙሽራው ቤት ሲደርሱ የሃይማኖት አባት ኒካ ያስራሉ። ሙሽሪት ፊት ተሸፋፍና ጢስ ትሞቃለች። በቀጣዮቹ ሰባት ቀናት የተለያዩ የፀጉር አሰራርና የሽታ ስነ-ስርዓቶች ይከናወናሉ።

ከሰርጉ በኋላ ለአንድ ወር ያህል ሙሽራው ወደ ቤተሰቦቹ እየሄደ ማታ ማታ ወደ ሴቷ ይመለሳል። በሶስተኛው ወር ላይ እናቷ ቤተሰቦች ጋር ቤት ይሰራላቸዋል።

ሴቷ ከእናቷ ጋር አንድ አመት ትቆያለች። ከዚያ በኋላ ባል ልውሰድ ካለ ወደ ሚፈልግበት ቦታ መሄድ ይችላሉ።

የአፋር ባህላዊ አላባበስ

የአፋር ባህላዊ አለባበሶች የህዝቡን ማንነት የሚያንጸባርቁ ናቸው።

ላክኦ ጊሌ
ላክኦ ጊሌ
ገጽ 18 / 19
ገጽ 17 / 19

ተጨማሪ የባህል ጽሑፎች

ገጽ 11

አፍሌይታና ሣር /ውሃ ማያዣ /ለመስራት የሚጠቀሙባቸው ቅጠላ ቅጠሎች ፡ - 1. ራዓይሻ 2. ደባካን 3. ሣሣካ 4. ኣዳን ገሊ እነዚህ ቅጠላ ቅጠሎች በአንድነት ተወቅጠው ለትንሽጊዜ ውሀ ጨምሮ በመዘፍዘፍ ማልፋት ነው ፡፤የቅጠላ ቅጠሎቹ ቅመም በውሀ መቅጃው በውጪም በውስጥም ነፍሳት / ባክቴሪያ ወ .ዘ.ተ / ምንግዜም እንዳይፈጥሩ ያደርጋል፡፡

እንዲሁም ቆዳው በመቆርፈድ ተቀዶ እንዳይበላሽ ያለሰልሰዋል ፤ የውሀው ጣዕም እንዳይቀየር ፤ እንዳይበላሽ የማድረግ ባህሪ አለው፡፡

4. የስለት እቃዎች ከብረት የሚሰሩ የተለያዩ አይነት የስለት እቃዎች ሲኖሩ በተለያም ለብሄረሰቡ እንደ ጦር መሳሪያ ባህላዊ ጌጥና ገመልንና የቀንድ ከብቶችን ለማረድ የሚጠቀሙበት ጊሌ /ሰይፍ/ በሚል መጠሪያ ይታወቃል፡፡

ሀ . ላክኦ ጊሌ በመባል የሚታወቀው ከጠንካራ ብረት የተሰራና ቅርጹ ከጉራዴና ከሰይፍ ለየት ያለ መሀሉ ሰፋ ጎበጥ ብሎ በሁለቱም ጎን ስለት ያለው ጫፉ ሹል ሲሆን እጀታው ከእንጨት የተሰራ ሆኖ ከብር የተሰራ ጌጣጌጥ ይለብሳል፡፡

ገጽ 12

ላክኦ ጊሌ ለ . ታጎሪታ፡ -በመባል የሚታወቀው ከጠንካራ ብረት የተሰራና ቅርጹ ከጉራዴና ከሰይፍ ለየት ያለ መሀሉ ሰፋ ጎበጥ ብሎ በሁለቱም ጎን ስለት ያለው ጫፉ ሹል ሲሆን እጀታው ከእንጨት የተሰራ ሆኖ ሽቦ የተሰራ ጌጣጌጥ ይለብሳል፡፡

ታጎሪታ ሌሎች የተለያዩ እቃዎችን መያዣ / ማስቀመጫዎች ከትሆ /katho/ ከእንጨት የተሠራ ቆፊ ሲሆን ለንፍሮ ለወተት ምግብ ተፈረፍሮም ይበለበታል፡፡

ሲፋላ፡- ከኡንጋ በተለያዩ ዲዛይንበዝርግ መልክ የተሠሩ ለግድግዳ ጌጥ፣ ለደረቅ ምግቦች መያዣና ለክዳን የሚያገለግሉ ናቸው፡፤ ሚድራ፤- ከኡንጋ ለእጣንና ለሌሎች ነገሮች መያዣ የተሠራ ገድቦ፡- ለደረቅ ምግቦች መያዣ የሚያገለግል ከኡንጋ የተሰራ ኦካስ፡ - ከበግና ፍየል ግልገል ቆዳ የወጣ /ስልቻ/ ሲሆን ለቅቤ ወይንም ለማር መያዣ ያገለግላል፡፡

ገጽ 13

ኦካሳ ኡዊ ሃዳ፡ - ለቤት ቁሳቁሶች መስቀመጫ ማጠልጠያ ነው ኦሊ፡- ከክብት ቆዳ የተሠራ ፣ለልብስ ወይም ሌሎች እቃዎች መያዣ /ማስቀመጫ/ ጊሪቢ፡- ከቆዳ የተሰራ አቅማዳ /ስልቻ/ ነው፡፤ ሰሮ ሀዳ፡ - ልብሶችን ለማጠኒያ የሚያገለግል ከእንጨት የተሠራ ነው፡፤ የግድግዳ ጌጣጌጦች መረወሀ፡- ከኡንጋ የተሠራ ሆኖ ከአየር ማራገቢያ ለሙቀት ማቀዝቀዣ ለግድግዳ ጌጥ የሚውል ነው ሲፋላ፡ - ለግድግዳ ጌጥነትና ለሌሎች አገልግሎቶች የሚውል /ከዘንባባ የተሰራ / Gidar sifala /ጊዳር ሲፋላ / ለቤት ውስጥ ግድግዳ ጌጥነት የሚውል በተለያዩ ዲዛይኖች /ዚግዛግ/ቅርፅ ከዘንባባ የተሠራ ጊራ ፋኖ /Giira falu/ ;-የመሣሪያ /ጠመንጃ / ማንጠልጠያ ማስቀመጫ ሲሆን በጌጥነትም ያገለግላል በዛጎል ያሸበረቀ ነው፡፡

5. የመዝናኛ መጫዎቻዎች ፡- ሱሲ / ዳቡዳ / ከእንጨት የተሠራ የመጫዎቻ 20 ጉድጓዶችን /ጠጠር ማስቀመጫዎችን /የያዘ ሲሆን በግራና በቀኝ ጫፎች የጠጠሮች ማጠራቀሚያ ጉድጓዶች ያለው ነው፡፤ በመዝናናት ህብረተሰቡ ጊዜውን የሚያሳልፍበት ገበጣ ነው፡፡

ከረንቦ፡- በጭፈራና በዘፈን ህብረተሠቡ ራሱን እያዝናና የሚደሰትበት የሙዚቃ መጣሪያ ዱቤ ነው ዱቤው ከእንጨት ተሠርቶ በቆዳ የተለበጠ ነው፡፡

6. ከድንጋይ የተሠሩ እቃዎች ሀ ኤሄይያ / ወፍጮ / ፤ - እናቱ ወፍጮ ተወቅሮ ተፍጣፋ ስስ ድንጋይ እንዲሆን ተደርጎ የተሠራ መጁላ ድቡል ቡል ጣፍጣፋ ያልሆነ ነው፡፤ መኩታ / ሞጎሩ / ሙቀጫ ፡- ,ዋናው ከታች ያለው እናቱ የእንጨት ሆኖ ዘነዘናው ድብልቡል ረዘም ተደርጎ የተሠራ 13፡፡

ገጽ 14

ክፍል - አራት ተረትና ምሳሌያዊ አነጋገሮች አፋረኛ አማረኛ ትርጉም 1-Misili misila ceelam meqeeh, baxi abba ceelam meqe. - ተረት፤ ተረት መምሰል አለበት፤ ልጅ አባት መምሰል አለበት 2-Abit abit boolok koo qidaah, marin kas ayrol koo caba. -ሙገሳ ገደል ያስገበሃል፤ የሰው ምክር ሜዳ ላይ ያስቀራሃል 3-Barat caben baaxo kee, qunxih aben xalay meqe’kkel koo cabta . በሌሊት የጀመሩት ጉዞና በልጅነት የወለዱት ልጆች ለጥሩ ግዜ ያደርሱሃል 4-Qaxah gacak gacaanaah, kasah aysuk yayseeni. ቆንጅና እየቀነሱ፤ በአሰተሳሰብ እየበሰሉ ይሄዳሉ 7-Bisol taniimih gaba ruubeenik, gurummal tanim caritta . ማዶ ያለውን እቃበላሎህ ብሌህ እጅህን ሲዘራጋ በጉያህ ያው ይዳፋል፡፡

8-Inti mali wee inti geem yakkaleh bililisa. አይኒ ሲዉሩ ያጣውን አይን ያገኘ ይመስል አይኑን ያንቀሳቅሳል 9-Qari amo yaaqure’kkal yab mayaaqura. ቤት ጭንቅላት ይዳብቃል እንጅ ወሬ አይደብቅም 10-Cuggayti managray nagarsiisah. ጎረ ቤት አይወርሲም ያስወሪሳል 11-Isi buxal can care num, marin buxal lee cara. እራሱ ቤት ወተት የደፋ፣ በሰው ቤት ውሃ ይዳፋል 12-Kok kalam mali ceerih koh maceeraay, qasa gulub mali koh maaxiggila. 13-Kol heenik koo ceele waytam matan . አንተን ካስመሰሉህ የመይመስልህ ነገር የለም 14-Garqi af niqniih, burus xabcini. የሌባ አፍ ትኩስ ነው ፤መቀመጨህ ቀዝቀዛ ነው 15-Yallih gintili gexo qax meqeeh, yab xaqam meqe 16-Xale wee num xalay xaqamu mayaaxigaay, adangallita robti xaqamu mataaxiga. ያልወለደ የልጅ ጣእሚና አያውቅም፣ አደንጋሊታ ዛፍ የዝናብ ታእሚና አታውቅም 17-Baaxo’gimi baaxot yaaqiteeh, baaxo abaara. አገሩን የማያውቅ ሰው መሬት እየረገጠ መሬትን ይረግማል 18-Abba cabem baysa baxa kee, abba cabe weem yaddare baxa. ከአባት የወረሰውን ሀብት የሚያጠፋ ልጅና ከአባት የልወረሰውን ሀብት የሚያካብት ልጅ አለ 19-Atu adunya akah massossa baxi, akeera koh massoysa. የዚች አለም ኑሮ ያመቻቸህለት ልጅ የሰማይ ቤትህን ያመቻችለሃል 20-Atu taaxigem kollih yaaxige num dabaanak koo raaqi maha. አንተ የሚታውቆውን ነገርየሚያውቅ ሰው እንጄራ አያስበስልህም 21-Ulla raba cubak sugaanaah, ullatina raba cubak masugan. ምጥ የያዛት ሴት ሞት ሊጠረጠር ይችላል የአዋላጅ ሴት ሞት ግን አይጠረጠሪም 14፡፡

ገጽ 15

22-Kaxxa num daffeynal yablem, qunxa num soolol mayabla. ትልቅ ሰው ተቃምጦ ያየው ትንሽ ልጅ በቁሙ አያይም 23-Abba baxi biyaakah gexa baaxo, baxi abbab biyaakah magexa. አባት ለልጅ ህመም የሚጔዘው ርቀት ልጅ ለአባቱ አይጔዝም 24-Duqurul luk aben yab, qiddel aben daaco. ጅል ጋርያደረጉት ንግግር በአሻዋ ላይ እነደ ሸናህ ሽንት ነው 25-Dubban bagu lee macultaay, duqur bagu yab macula. 26-Keekeh argaade kee, burah addih qeebi, num mayaffara . የኬኬ ጨዋታና የቤት ውስጥ ጠብ ለማንም አይከብድም 27-Bagi lakmisek deerih xiinan, amob berra qarumut yaxxawwen. ሆድ ከታተሙ በጀርባ ይታኛሉ፤ ራስ ከታተሙ ራስን በሻሽ ይታሰራሉ 28-Uma ullatinak makkita baytaah, abee’gimak fileyni baya. ከመጥፎ አዋላጅ የማዋላጃ ማሳሪያ ይበላሻል፤ካለማወቅ ማበጠሪያ ይበላሻል 29-Sagak kalla le gabu le num gaca. 30-Yaabah yab waanaah, awqah lafa waana. 31-Yab gita leeh, qari afa le. ንግግር መንገድ አለው ፤ ቤት ማውጫ አለው 32-Yaabak allaaliiy, yaabak axxaari. ንግግርን ወይ መቻል ነው፤ ወይ መራቅ ነው 33-Yab mamakanaay, makkiita mayanxuqana. ቃል አይካዲም፤ ማዋለጃ ቢላዋ አይዋጥም 34-Yab ceela mara leeh, yaabah lafta mari yan. መናገር የሚጠበቀው ሰው እያለ፤ ለመናገር የሚቾኩሉ ሰዎች አሉ 35-Yab numma’kkal magexaay, numma kak maxeqaana. ንግግር ከለ እውነት አይሆንም፤ እውነትን ግን አይወዱትም 36-Arkat ina yalla daremtaah, moxoxxib maro dareema. 37-Aabukeh umo’mmay baxi koh yaabukeeh, radeh umo’mmay rob koh rada. መውለድን የሚያስረግም ልጅ ይወለዳል፤ ዝናብ መምጣትን የሚያስጠላ ዝናብም ይዘንባል 38-Mayakkalana’mmay, mallaasay marrar yakkem xayih. አይመስለቸውም እንጅ ጠንከራ ደካማ የሚሆንበትን ግዜ ቅርብ ነው 39-Gaalak gexe cintam naharsi alaay, yaagureenim gamaddi ala. አልሄድ ያለው የፊተኛው ግመል ሆኖ እያለ የሚመታው ግን የኋለኛውን ግመል ነው 40-Kum edde raaqisan yalli yan. 41-Cuggaanek cal kot tabaah, bisi moynobuk kot taba. ከጎረ ቤት አመል ይወረሳል፤ከ 42-Able kal mayaaxigaanaay, atce kal mayanxuqaana. ሳያዩት አያውቁም፤ ሳያኚኩ አይዉጡም 43-Gaddali agritam mayakkalaanaay, maxala qakkottam mayakkalaana. ሀብታም ሰው የሚለፋ አይመስላቸውም፤ መሃን የሚካሳ አይመስላቸውም 44-Xiiba caxak orbe koo makaltaay, buxa kok masarrowta. 45-Isi laa teffere takra, marin laa matafqa. የራሷን ከብቶች ያለጠገበች ማጥለቂያ የሰው ከብት ውሃ አታጣጠም 46-Erbat isit tan booha matablaay mara tan booha qedebta . መርፌ የራሷ ሽንቁር ሳታይም በሰው ላይ ያለውን ቀዳዳ ትሳፋሌች 47-Sinkiliiliqis isi gubal tanim ayrol cabtaah, marin gubal tanin iraawissa. 48-Yalli baahem kee, danan darit namma gabah kafan. ከአላህ በኩል የመጣና የአሕያ ጭነት በሁለት እጅ አጥብቆው ይይዙታል 49-Koo’gimi koh aba caddi maliiy, kuti lafah aba caddi mali. አተን የማያውቅህ ሰው ለአንተ የሚሰጠው ክብር የለውም፤ውሻ ለአጥንት የሚሰጠው ክብር የለውም 50-Uma num kee kuta isi buxal haw kot itta. መጥፎ ሰውና ውሻ በቤታቸው ላይ ይጮሁብሃል 51-Macri dab gaba yangem meqeeh, inki alah baxi barud lem meqe. ጦር ሲጨብጡት እጁን ሟምላት አለበት፤ የአንድግመል ልጅ ኮርማሊኖረው ይገባል 52-Alak teyna baxi iba sissikiih, baarrak teyna baxi yab sissiki. አንደንድ ግመል የልጇን እግር ታፋጥናለች፤አንደንድ ሴቶች የልጇን ንግግር ታፋጥናለች 53-Qunxa num kaqtek xaak amo koraah, yaabek yaabak amo kora. ህፃን ልጅ ከዘለለ ከድንጋይ በላይ ይዘላል፤ከተናገረም ከንግግር ይዘላል 54-Migaq guran magaq waay lakal leeh, yoo abula yaaqura lakal le. ስም ፊላጋ ስም ማጥፋት ያስከቲላል፤ እዩይ እዩይ ደግሞ ደብቁኝ፤ደብቁኝ ማለት ያስከትላል 55-Waay, wayto lakal le. ፊላጋ ማጣትን ያስከቲላል 56-Num migaq waamak, maagaqa waam tayse. ስሚህ ከሚጠፋ ተሳዉቴህ ማቀበርያ ቢታጣ ይሻላል 15፡፡

ገጽ 16

57-Yalli ruubeemik barasaay macinaanaay, baxi baceemik biiluuy macinaana. አለህ ከላከው በሽታን ይቃባለሉ፤ ልጅ ካማጠው ግድያን ይቀበላሉ 58-Fayya ittakke guma garrissaah, numuk naba num cami garrissa. ከፊታ ቦታ ቅርፊት ይፋልጋል፤ከሰው ረዘመ ሰው ለሀሜት ይጋለጣል 59-Meqen xic bagu maduucaay, fugutto baxa mataynaba. ጥሩ ሙገሳ ሆድ አያጠረም፤ ልጅን መሳም ልጅ አያሰድግም 60-Waytem wab koo haytaah, tinqibem baaxo koo waksissa. የጣሀው ነገር መሬት ያዙረሃል፤ያነደደህ ነገር ደግሞ አነጎንበሰህ እንድታይ ያደርገሃል 61-Waytan li gexxa’kkal, waytam mali magexxa. ወደ አቤቴታ ቅሬታ ያላት ትሄዳሌች እንጅ ቅሬታ የሌላት አትሄድም 62-Qaku luk cinen caakale, gabul lon saaku mageyan. ቀጭን ሆኖ እያለ እምቢ ያሉት ፊሩምባ ሲዎፈረሩ አያገኙትም 63-Numma diraabak lafuh umah. እውነት ከውሸት በሀይለ ቃል ትበልጣለች 64-Suge numuk xaagu abiiy, fayya le’kkel sooli. በአካባቢ የነበረው ሰው መጠየቅ አለበለዚያ ከፍታ ቦታ ላይ ማውጣት 65-Sarra temeetek, sarrak bixiqqi maca koo hayte. ከኋላ መጤህ ከኋላ ብቅ ምንአደረገህ 66-Afah yok gaca itta’mmay, afal wayya koo hee lon. ከ 67-Gexa kok maxca’mmay, gexa itta koora kol heyyo. ሂድ አልልህም እንድትሄድ አደርገሃለሁኝ 68-Gasob boolak ali koo raaraah, atu cabte’kkek mari koo raara. ከአጥር ችግር አውሬ ያገኛሃል፤በፈጠርከው ሰህትት ደግሞ ጠላት ያገኛሃል 69-Rakub isih tece gaba kok yakme. ግመል ለራስህ በሰጠሀው እጅ ይበላሃል 70-Uma num kok yakkeeh, koh mayaabba. መጥፎ ሰው ከአንተ ይማራል፤ቦሃላ አይቻልህም 71-Uxih taniimit mayasissikan, yallak koo geytam macinan. 72-Koh xale wee dagar koh madudduba. ያልወለደ ጨቀኝ ነው 73-Yaabal yab geyaanaah, iful baaxo geyan. በሀሳብ ሀሳብ ይገኛል፣ በብርሃን መሬት ያገኝሉ 74-Rubsuusuh daaba korana’kkal, farriimih daaba makoran. 75-Nabsi rabek, nabsi fayri maraqta. 76-Ala tuble alaa kee, able wayte ala, inki gila mabta. 77-Gaali kak gilte tabeynah magaca. 78-Agar agar numma baysaah, numma dirab bayissa. 79-Mare inak xayiih, ulqi salcek xayi. 80-Cane qammi baxi koh gahsaah, cami naggali koh gacsa.. 81-Axim kartiqqiyaah, ramad hirgimmiya. 82-Abu kee amri koo mahawenta. 83-Abu umo mareedaay, ina umo mayamqa. 84-Cabu waa daban, cabe waa migaq kot caba. 85-Caggob bagu kee girib bagu, karraccatta’kke macabta. 86-Maabboonuk cankarek, maballoonul rada. 87-Gile tirgiqe’kke urtaah, arraba tigiqe’kke m’urta. 88-Gali le ali, saaqatah haada. 89-Sissikaane faxaanamah, namma iba inki waqdi mayakkuqan. 90-Caacay robti merraytuuy, misili yabti merraytu. 91-Feera baaxoh ascossaay, misili yabti ascossa. 92-Abaluk ruubeenim, able kalah gunnusan. 93-Amo abaluk raatah magacan, gita abaluk boolot maradan. 94-Akkalah baxa kol haan, amqah daaba kol Koran. 95-Akke wayni mayakkaay, danan laa makora. 96-Abte gaba baytaamah, gaba abtem mabayta. 97-Akat eleelem yaarreeh, gaba teleelem tace. 98-Abbak raqtem baxi nagraah, caxak raddem kimbiro onkossa. 16፡፡

ገጽ 17

99-Laa kee labha ayballaayat le. 100-Yaaben yab kee qalaama caddit koo wagitta. 101-Yab able waytam biyaakaay, tubleh cabtam biyaaka. 102-Gaali dabqak amo korseniih,wadar buxah beyan qibina maballiyo. 103-Misili yabti foocat yamaateeh, qaanale robti foocat tamaate. 104-Yab yabti bagut koo qidaah, faras buttab bagut koo qidda. 105-Caxa carartek, caxag gubi cararah. 106-Yaabal yab haanaah, dalet caxa haana. 107-K’aafih innah koh m’iyyaanaay, k’untih innah koh mayablaana. 108-Atu cerrittek ku qangara cerrittah. 109-Yab bagu culsaanaah, yaabat bagu maculan. 110-Baarrag gacta baarra soolak koo cabtaah, caxag gacta caxa ayrol koo cabta. 111-Yab kee nagra qaduk koh abaanam meqe. 112-Yalli edde yani itte gobla-goblaali. 113-Yalla kee yallih adam awka inki gabu kok magacta. 114-Rabi rabbik koo mayaakumaay, gile siibok koo mataakuma. 115-Gira tubleeh, girah taduurem buuti. 116-Say num isim leh ikkal akah leh gide mayaarigan. 117-Faxeenim waanam saami umaane hinnaay, faxen num waanam saami umaane. 118-Kallaci kallaci maxeqaay, kallaci daro ceyyag gad mali. 119-Gabak irob bagul caben ayrol rade waa baxa kee, gabak addab bagul caben ayrok ore waa baxa. 120-Yaaxigi baxah kinissi haanaah, toogimi baxah bagul hayya haana. 121-Seeka kee xayyite laah, yalli abam mawaa. 122-Kicnoonumuk raaqiiy, kacanuk raaqi. 123-Kataysa kataysam migaaqah mafaxaay, mareyta baadon kalluwuh mafaxa. 124-Yi kataysaw ittek dagraanam meqeeh, yi mareytay ittek fugutaanam meqe. 125-Uma baarra kee barka bagu kok carrissa. 126-Atu adooniyah xin waytaah, akeera koh xin wayta. 127-Ku mala bagut sugtaah, yallih mala dagak tamaate. 128-Iftih ifti radaah, qanaytul kaxxa ali rada. 129-kud kuddi qilsa le midir abitak sugeeh, qawiiti sissikaane le tirfi yoh yemeete. 130-Allal hida meqeeh, garil goori meqe. 131-Baarra mawaanaay, baalla waana. 132-Baxah aysina abba maballiyooy, dananah deesan garbo maballiyo. 133-Migaq maaluh xeqam maliiy, masi duuluh xeqem mali. 134-Data gaala waalta caxa taniih, buxa liyol aylahita qibnayti yani. 135-Darri ceelak koo takme abeysa kee, ku num ceelak koo qida num koo aylahissah. 136-Maali y’abbak yoh raaqe ittam meqeeh,yab hebeli yoh yaaxige ittam meqe. 137-Yab koo yaxeeh, lee koo beytah. 138-Lubak naharak ku ala yakmeeh, ku alah bagul koo yakme. 139-Dir innek nee yakmem faxa alaay, tibbinek ni lah yakmem faxa ala. 140-Koo weenik ,k’abbah caneh koo qidaana. 141-Kabri K’aamo mayamaata, atu kabri amoh tamaate. 142-Baxa weenik bàxa baxa fuktaanaah, can weenik lee yaaquben. 143-Num dubuk ani iyyam isi fayla celtaah, labha yol luk tani iyyam labha fayla celta. 144-Bagut qilmi kak dago num kee, qadammo addat kak dago girib, kakacac xiini koo ahayta. 17፡፡

ገጽ 18

145-Anennol luk rabi yaniih, adrennol luk baaca tani. 146-Akeera yalla aaxaguk gexxam meqeeh, mandar maalu luk gexxam meqe. 147-Atu qunxa caxxat toogore num, kaxxa caxxat koo yaagure. 148-Data afat afti abacic xin waanam kee, atu faxxa num koo faxe waam umaanek tanih an. 149-Ummat ittem sifa leeh, argaceyni cado summi le. 150-Atu faxxaamah koo kee ku mareytah buxa inki Kabul mataarra. 151-Akeera faxak magexaanaay, fanak mayaduuran. 152-Umaane aytih obbal catak yen marih xaylo, abalih cate wayta wakti yemeete. 153-Ummat ummat itteemit orobtaah, ali garboh orba. 154-Faxaanam baxaay, faxe waanam kol bahtam baxa. 155-Baxi baaxok ukseh yan burta inat caba. 156-Yabti agra, caxxi agrak koo laftah. 157-Kutaay yakkalem leey, wayxexxaay yasmitem le. 158-Inti tuble num mawaagissaay, elle tuble’kke waagissa. 159-Bissa digirih lem, hantuutal raba takke. 160-Yabti adda ardat matabaana, daqar adda ardat taban. 161-Koo able kal umaane kol mahaanaay, xiine kal masoonitan. 162-Yan qaxi maaciselek gira yol m’ursin itte. 163-wadar isik naba qale tewqek, daqa’mmay dalka dahta. 164-Balli buxa waktek buxa baysaah, qale waktek qale baysa. 165-Inti kaxxa qari wagittaah, barkat qunxa qarit raaqa. 166-Qalli loqo yaggiriqqeeh, rob bar rada. 167-Tasuule baarra kee mukur iyya caxxa koo aylahissah. 168-Duqur yaabek yaabah kol missoowaah, rabek kabri kol missowsa. 169-Urru kee agabu tuble caxxak meesitta’kkal, able wayte yallak mameesitta. 170-Idalti awwal abne kee buurar raaqe. 171-Kaxxa num atu tinkisek migaaqaay, koo yinkisek migaaqa. 172-Ama caakale tukkuqek qabalat koo bayseleeh, cabtek migaq kok aalle le. 173-Iyyeenim yangaddeenim meesitan waqdi, yeceenim yangaddeenim baacak meesitan aqdi. 174-Dubuk tan ikkel yaameenim qeebik caynag gidiiy, sinam garil yameenim sinam nee attag gidi. 175-Baarra koh yaceenih ikkak koh maquukan. 176-Yaabeenim yab matakkaay, edde cabeenim yab takke. 177-Yalla’gimi yalla kok yaakumeh. 178-Gaala luk duude ween qibnaytiino kee birta luk duude ween koosa, bisol mataysa. 179-Sinaamak fayxi missowta’kkal, bagi qarum mamissoowa. 180-Ceelo madqak qunxah. 181-Makkotuuy maacisaanah, xaganahaay kuulaanah. 182-Cunxo islaaminnak koo tayyaaqeeh, kallaci tu mali koo aba. 183-Baaca kee gaddaliinok tii ti yanxuqe. 184-Siraf kee mirkablo baxi daban maqambalta. 185-Aayat gaba koh cassaah, mirkablo buxaak koo beyta. 186-Arde kal meeleelaanaay, able kal mayabbixan. 187-Cayye kal madigraanaay, digre kal mayaddigillan. 188-Rabe lubaakih baxa takkeemik, yan wakrih baxa takkem meqe. 189-Labha lawsaanah , gaala debraanah. 190-Duqur yuble boohak maraaqa. 18፡፡

ገጽ 19

191-Abte xiiba akeera koo kassissa. 192-Migaq ceelol meqeeh, magaq maqaanel meqe. 193-Kaqleenik amok kaqlaanaah, wagreenik baguuk yamqeeni. 194-Seehadayti cadoyta matankammaay, qangara tankamme. 195-Qeebik mabayaanaay, raaqak bayan. 196-Yab catan foxo le kalah, catan geera mali. 197-Garsi maa abbah baxaay, qeero caba. 198-San yootokeenik inti ximomta. 199-Inki num baaxo maxiinisa kal, baaxo xiine kalam duudah. 200-Marug qaran yablem yasguuden carra. 201-Kaaqayti mangoomuh koora masela. 202-Ku num k’aabbiiy, karma k’aabbi. 203-Mariiy qaada leeh, aliiy ibbix le. 204-Qeero aquba iyya numuk yaaqube numuh tayse. 205-Xuune baytu waytek galwa bahta . 206-Meqem maxco temberek yaameenih. ክፍል - አምስት ‹‹ ፊኢማ ›› የአፋር ማህበራዊ ቡድን የሰው ልጅ መኖር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ደስታና ችግርን አብሮ በመካፈል ተረዳድቶና ተደጋግፎ ኖሯል፡፤ ይህ አብሮ የመኖር ባህሪው የሠው ልጅ በተናጠል ሊወጣው ማይችለውን ተፈጥሮአዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወቱ ዋስትና እንዲያገኝ ስላስቻለው ማንኛውም ህብረተሰብ በቁጥር ይብዛም ይነስም በጋራ ሲሆር ይስተዋላል፡፡

አሁን ባለንበት ቴክኖሎጂ ዘመን የመረዳደቱን መንፈስ አብሮ በመኖርና በቅርበት የሚወሰን ሣይሆን አንዱ አገር ከሌላው አገር እንዲሁም አንዱ አህጉር ከሌላኛው ጋር ጊዜና ቦታ ሣይወስናቸው አንድ ላይ ለመኖር ችለዋል፡፤ የመረዳዳት መንፈስን ከአገር ደረጃ በጣም ብቅ ብለን ስንመለከት ማንም ቢሆን ከጎረቤቱ ከቤተሰቡ ወይም ከአንዱ ማህበረሰብ ክፍል ጋር የግድ መቆራኘቱ አይቀሬ ነው፡፤ ወደ ሃገራችን ሁኔታ ስንመለስ አንድ አይነት ባህልና ሃይማኖት ፆታ፣ አንድ አካባቢ መኖርና በአንድ አይነት የስራ መስክ ላይ መስማራትን መሰረት አድርጎ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተቀራርበው በመረዳደትና በመደጋፍ ይኖራል፡፡

እድር ፣ማህበር፣ጽዋ፣ ወዘተ የተለያየ ስያሜ በመስጠት 19፡፡

ገጽ 20

ይቀራረባሉ፡፤ አገራችን ኢትዮጲያ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የሚኖሩባት በመሆኗ አንድ ብሄረሰቦቿ ብዛት ባህልና ወጋቸውም የተለያየ ስለሆነ የመረዳዳትና አብሮ የመኖር ስርአታቸውም እንዲሁም የተለያየ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡

የክልሉ ማህበረሰብ በተለይ የገጠሩ ህዝብ በእለት ተእለት ኑሮው የሚገጥሙትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለማቃለል የሚጠቀምባቸው ባህላዊ አሰራሮች ያሉት ሲሆን በደስታም ሆነ በሀዘን ፣በእርሻም ሆነ በቤት ስራ፣ በአንድ ሰው ጉልበት ሊሰራ የማይቻለውን ወይም አንድ ሠው ብቻውን ቢስራው ሊደርሰበት የሚችለውን ጉዳትና ኪሣራ በመቀነስ የጋራ ችግሮችን የሚፈታባቸውና የሚተጋገዝባቸው በውልና በአዋጅ ያልተቋቋሙ ባህላዊ ማህራዊ ህብረቶች በብዛት እንደነበሩባቸውና ዛሬም እንደሚጠቀሙባቸው ይታወቃል፡፡

ውላዊ ያልሆኑ ያላንዳች ሠነድና አዋጅ የሚደረገው ባህላዊ የመረዳደትና የመተባበር መልኮች መቼ፣ እንዴት እንደተጀመሩ ለማወቅ ጥረት ተደርጎ ትክክለኛ መልስ ለማግነት ባይቻልም እስካሁን በተገኘው መረጃ ከጥንት አባቶች ሲወርድ ሲዋረድ መጥቶ ዛሬ ለዚህ ትውልድ መድረሱን ከብሄረሰቡ አባላት ለመረዳት ተችሏል፡፡

የአፋር ብሄረሰብ የራሱ የሆነ ባህላዊና ታካዊ ስርአት ባለቤት ሲሆን ይህ የማንነቱ መግለጫ የሆነው ባህል አሁንም እንደተጠበቀ ይገኛል፡፡

የብሄረሰብን ባህል ሙሉውን ለመግለጽ በቀላሉ የሚዘለቅ ባለመሆኑ ከመነሻችን የጠቃቀስነውን የመረዳደትና አብሮ የመኖር ባህል በአፋር ብሄረሰብ ምን መልክ እንዳለው ተይቀን ያገኘነውን እናቀርባለን፡፤ አቶ ሙሳ መሀመድ ይባላሉ በአፋር ክልል ባህል ቱሪዝምና ማስታወቂያ ቢሮ የባህል መምሪያ ሃላፊ ናቸው፡፡

የአፋርን ባህል ጠንቅቀው የሚያውቁና በተለያዩ አካባቢዎች በተለያዩ የስራ መስኮች ሲሰሩ የቆዩ የሞያ ባለቤት ናቸው፡፡

የአፋርን ብሄረሰብ የእደር ስርአት የሚገልጽልን እሣቸው ናቸው፡፡

በአፋር ብሄረሰብ ባህላዊ የቡድን አደረጃጀት ፊኢማ ይባላል፡፡

ፈይህም የብርቱ ወንዶች ስብሰባ የቡድን ስም ሲሆን የፊኢማ አባላት ሠላምና ‹‹ ›› ፀጥታን የማስከበር ፣ፍርድን ማስፈፀም ፣ የታመመን የመርዳት፣እንግዳን የማስተናገድ በሰርግና በመሰል በአላት ስራ የማገዝ፣ በቀብር ወቅት መቃብሩን የማዘጋጀትና ስርአቱን ማስፈፀም ወዘተ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

በእያንዳንዱ ጎሳበብርታታቸውና ንቃታቸው የተመረጡ ወንድ ወጣቶችና ጎማልሶች ተውጣጥተው ፊኢማ ይመሰርታል፡፡

‹‹ ›› ‹‹ ፊኢማ በመባል የሚታወቀው የአፋር ብሄረሰብ ማህበራዊ የቡድን አደረጃጀት በአንድ ሠው አቅም የማይወጡትን ስራዎች ተጋግዞ ለማቃለል›› ብሄረሰቡ አባላት የሚጠቁሙበት ባህላዊ ቡድን ነው፡፤ ለስራ ተሣታዎችም ከስራ ባኋላ ባንድ ላይ መብላትና መጠጣጥም ያለ ነው፡፡

ከብሄረሰቡ ባህላዊ ማህራት መረዳዳት በችግር ጊዜ የሚፈለገውን በማዋጣት የተለያዩ ችግሮችን ለማቃለል በገንዘብ ፣በጎልበትና በምክር ድጋፎች ማድረግን ያጠቃልላል፡፤ ለመጥቀስ ያህልም ከብሄረሰቡ እጅግ ድሃ ወይም አቅም ዳካማ የሆነውን መልሶ ለማቋቋም በገንዘብና በአይነት ደጎማ ማድረግን፣ በሃዘን ወይም በቀብር ጊዜ ሃዘንተኛውን ማጽናናት፣ሃዘንተኞችን ማስተናገድና ማገልገልን ሁሉ ይጨምራል፡፡

በሰርግ ወቅትም ቢሆን ለጋብቻ የሚዘጋጀው ሰው በገንዘብ በኩል ለሚደርስበት ችግር በማዋጣት ለመፍታት የሚያገለግል አሰራር ነው፡፡

ከባድ ጉዳትና እስክ ሕይዎት መጥፋት የሚያደርጉት ግቦች በጋራ የመፍታት ፊኢማ ከቀላል እስከ በአገር ላይ ጥቃት ሲዘረዘር ለመከላከል ቅስቀሳ የማድረግ ሃላፊነትም አለበት፡፡

እንዲሁም የብሄረሰቡ አባላት የሆኑ ሴቶች ያለባቸውን የቤት ውስጥ እቃና የገንዘብ ችግር ለማቃለል አባላቱ ገንዘብ በማዋጣት በየተራ እንደ ችግራቸው ቅድሚያ እየተሰጣጡ ሁሉንም በየተራ የሚደርሣቸው የፋይናንስ የመረዳደረት ዘዴ ነው፡፤ የብሄረሰቡን አባላት በግል ለመስራት ያልቻሉትን ማንኛውም ከባድ ወይም ብዛት ላለው ስራ በዘመቻ መልክ በመስማራ የሚከናወን ባህላዊ የህብረት ስራ ነው፡፡

‹‹ ፊኢማ የእድር መንፈስ ቢኖረውም የአፋር ብሄረሰብ የመረዳደት ባህል ከሌሎች ብሄረሰቦች ለየት ይላል፡፡

የራሱ ባህልና ወግ አለው ፡፤ በአፋር›› ብሄረሰብ ውስጥ ፊኢማ ሲባል ወንድና ሴት አይቀላቀልም ወንዶች የራሣቸው ፊኢማ ሲኖራቸው ሴቶችም እንዲሁ የራሳቸው ፊኢማ አላቸውው፡ እስከ 20፡፡

ገጽ 21

ዛሬ ድረስ የአፋር ብሄረሰብን ባህል እድሜ የሰጠው ከጥንት አያትና ቅድመ አያቶች ጀምሮ እየተወራረሰ የመጣው የፊኢማ ባህል እንደሆነ አቶ ሙሣ ይገልፃል፡፡

‹‹ ፊኢማ አጠቃላይ ጽንስ ሃሣቡ በመረዳደት ላይ በመመርኮዝ በሞት፣ በሰርግና በአባላት ላይ ችግሮች ሲከሰቱ የሚከናወን ነው፡፤ በጽሁፍ የአፈረ›› ደንብና ስርአት ባይኖርም ከጥንት ጀምሮ በቃል ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ ደንብ ለመሆኑ አቶ ሙሣ ይናገራሉ፡፡

ፊኢማ በአባላቱ እውቅና የተሠጠው አለቃ/ሰብሣቢ ይኖዋል፡፡

በስብሰቢው አማካይነት ህግና ደንብ ያልተከተለ አባል ይቀጣል፡፡

ስለዚህ አባላት ለደንቡ ተገዥ በመሆን አለባቸው፡፡

በአፋር ብሄረሰብ ብዛት ያላቸው ፊእማዎች አሉ፡፡

ማንኛውም የብሄረሰብ አባል በመረተው ፊኢማ የመግባት መብት አለው፡፤ ሆኖም ግን ከነበረበት ፊእማ ወጥቶ ወደ ሌላ ፊእማ ለመግባት ከመጀመሪያው ፊእማ ለምን እንደወጣ በቂ ምክንያት ካለቀረበ ሌለኛው ፊኢማ በአባልነት አይቀበለውም ፡፤ ቀደም ሲል እንደተገለፀው ፊእማዎች የወንድና የሴት ከመሆናቸው ሌላ አንዱን ፊእማ ከሌላው የሚለየው ባህሪ የለም ሴቶች የራሳቸው ደንብ አላቸው ወንዶቹም እንዲሁም፡፡

የሴቶች ፊእማ ላይ በማተኮር ለሰርግና ለለቅሶ ጊዜ ምን መልክ እንዳለው አቶ ሙሣን ጠይቀናቸው ነበው፡፡

ሰው በሞሞትበት ጊዜ ፣ፊኢማው ‹ ›› ይጠራል፡፡

በዚህም ጊዜ የተለየ አለባበስ ባህል አለ ወደ ለቅሶ የሚመጡ ሴቶች ሁሉ በፀጉራቸው ላይ ሻሽ ያስራሉ ባዶ እጃቸውን አይመጡም ፡፤ ይህም የሚደረገው ሀዘንተኛውም ሆነ ዘመዶቹ ምንም አይነት ወጭ እንዳያወጡና ፊእማው ከጎናቸው መሆኑን ለማሣወቅ ነው፡ ሠርግንም በተመለከተ በፊእማዎች በኩል ጥሪ ይደረጋል በሰርግ ጊዜ ብቻ የሚዘፈን ባህላዊ ጨዋታ ይጫወታሉ፡፤ በጭፈራውም ወቅት ፊእማው ቀድሞ ባይቸወት ሌላ ሠው መጫወት አይችልም፡፤ ቀድሞ የሚጫወት ሌላ ካለ ይቀጣል፡፡

ጨፍረው ከዘመድ አዝማድ ፊኢማ ‹‹ › . ከፍተኛ ክብር ስላለው በድግሱ ወቅት ከአባላት የሚዘጋጅላቸው ምግብ የተለየ ነው፡፡

የሚሆነው፡፤ የሴቶች ፊእማ ባህልንም ከማስጠበቁ አኳያ ከፍተኛ ድርሻ ስላለው ማንኛውም የአፋር ብሄረሰብ እናት ይቀርበኛል የስማማኛል ከምትለው ፊእማ መግባት የግድ ነው፡፡

የፊኢማ ስርአቱ ከመረዳደትና ከመደጋገፍ ባሻገር የብሄረሰቡን ባህልና ወግ የሚጠብቅ በመሆኑ ከሌሎች ባህላዊ ማህበራት የተለየ ያደርገዋል፡፡

ፊእማ አንድ ብሄረሰብ አፋርን ብቻ የሚወክል ሲሆን ችግርንም ሆነ ደስታን የብሄረሰቡ አባላት ብቻ ተረዳድተውና ተደጋግፈው የሚወጡበት ነው፡፡

ስለዚህ በአጠቃላይ ከፊእማ ደንብ ውስ የአለባበስ ስርአቱ፣ አመጋገቡ ሰርግና ሀዘኑ እንዲሁም ማህበራዊ ተራክቦው በአባላቶቹ ዘንድ አፋርን የመምሰል ግዴታ አለበት፡፤ በአጠቃላይ ፊእማ የአፋር ብሄረሰብን ያስተሣሠረና የማንነቱ መግለጫ ስለመሆኑ አብዛኛው የብሄረሰቡ አባላት አፀንኦት ሰጥተው ነው፡፡

ታዲያ ይህ አኩሪ የሆነው ባህላቸው አሁንም ቢሆን በቃል ቅብብሎሽ የሚወርድ ነው፡፡

ባህሉንና ስርአቱን ጠንቅቀው የሚውቁ በእድሜ የገፋ ሰዎች ባለፋ ቁር ለተተኪው ትውልድ ይህ ባህል ሣይጓደል እንዴት ነው የሚተላለፍው የሚለው ጥያቄ መነሣቱ አይቀርም፡፡

ስለዚህ በቃል ያለ ይረሣል በጽሁፍ የሰፈረ ይወረሣል፡፡

ነውና የሚመለከታቸው አካላት ቢያስቡበት እንላለን፡፡

ዳጉ / የመረጃ ልውውጥ ዘዴ ዳጉ በአፋር ብሄረሰብ ውስጥ ህብረተሰቡ መረጃ ለመለዋመጥ የሚጠቀምበት ዘዴ ነው፣ መረጃ ልውውጡ ከአንዱ ሰው ወደ አንዱ ሰው በቃል የሚተላለፍ ነው፡፡

ከአንድ ሰው /ሁለት ወይም በላይ /በሚገናኙበት ወቅት ስላምታ ከተለዋወጡ በኋላ የመረጃ ልውውጥ ያደርጋል፡፡

አንደኛው ወገን በመንገድ ላይ በቤት ውስጥ ወጪ ወዘተ የተመለከተውንና የሰማውን በሙሉ ይናገራል፡፡

አንድ ሣያሰቀር ውሸት /ሀሰት/ ሣይጨምር ያወራል ሌላው ቀርቶ አሁን አሁን በቴሌቪዥንና በሬድዮ የሠማውንና ያየውን ለአላየው ለልሰማው ሰው ያወራል፡፤ በመንገድ ላይ የተገናኙ አጭር መረጃ ለመለዋወጥ ከሆነ ከሰላምታ በኋላ ቆመው ይቸወታሉ፣ረዥም መረጃ ከሆነ ቂጢጥ ብለው /አረፈ ብለው / ይጨወታሉ፡፤ ከቤት ውስጥ ከሆነ ከሰላምታ በኋላ ይጨወታሉሉ፤ ምግብ ይቀረባል ፣ከምግብ በኋላ በመቀጠል የዳጉ ልውውጥ ያካሂዳሉ በዚህ የዳጉ ልውውጥ ሀሰት የሚቸምር ሰው የለም ምክንቱም አንደኛው ወገን ተሳስቶ ቢናገር ማህበራዊ ክብሩን ያጣል ሲናገረም ይታወቅበታል፡፡

በተለይ በዳጉ ባህላዊ የመረጃ ልውውጥ ዘዴ ውሸት መናገር አጅጉን በጣም የተከለከለ በመሆኑና የሌሎች ሰወችንም ስም ሊያጎድፍና ጉዳት ሊያስክትል በመቻሉ ነው፡፡

ገጽ 22

የመረጃ ልውውጡ በአንድ ወገን ብቻ ሣይሆን በሁለተኛውም ወገን ነውው፡ በዳጉ ስነ -ስርአት መሰረት አንዱ ወገን ተናግሮ ሳይጨርስ አቋርጦ መናገር የተከለከለ ነው፡፡

የዳ ስ -ሰርአት መረጃዎችን ማቀበለና መስማት ላይ የተመሠረተ ጥሬ መረጃ ነው፡፤ በዳጉ ስነ -ሰርአት አንዱ ግለሰብ ከየት ተነስቶ የት አንደሚደርስ ለምን እንደሚንቀሳቀስ ይገልፃል፡፡

ህበረተሠቡ ከግጦሽ መሬት ውሃና ዝናብ ጋር የተያየዘ ኑሮ ስለሚኖር ተንቀሳቃሽ ነው በሚንቀሳቀስ በት ወቅት ትቶት ስለመጣው አካባቢ በጎዞው ወቅት ያጋጠሙትን ደስትና ችግሮች የሰማውንና ያየውን ስለሚሄድበት አድራሻ ሁኔታ ይገልፃል፡፡

ስለ አካባቢው ያለው እወቀት እነስትኛ ከሆነ ከሌላው ወገን መረጃ ማግኘት ይችላል፡፡

መረጃው በቤት ውስጥ ስለሚገኝ እንስሳትም ሆነ ወደ ወጪ ስለተሠማሩ የቤት እንስሳት ሁኔታ ሊሆን ይችላል፡፤ ስለቤተሰብ ጤንነት ፣ስለ ክልሉ ደህንነት ፆጥታ ፣ጦርነት፣ግጭት፣ቸለመስማማት ስለ ግለሰቦች ሁኔታም ሊሆን ይችላል ይሁነ እንጂ ሚስጥርን አይጨምርም በጥቅሉ አጠቃላይ ህይወት ሉትን ሁኔታዎች ያለምንም ፍርሀት ይለዋወጣሉ ፣ የሚንቀሳቀሱ ስለሆነ ያለምንም ጥራጣሬና ፍርሀት እውነቱን ይገልፃሉ፡፡

ከመንግስት ማስሚዲያ የሚሰራጩ ማናቸውም መረጃዎች በህዝቡ በግለሰብም ደራጃ በዳጉ ከአንዱ ወደ አንዱ ወገን ከፍጥነት የሠራጫል፡፡

ዳጉ ከህይወታቸው ጋር በጣም የተያያዘ በመሆኑ ከአንዱ ቦታ ወደ ሌላው እውነተኛ መልእክት ይተላለፋል ፣በፍጥነት ይሠራጫል፡፡

ስለዚህ ዳጉፖለቲካ ፣ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ግንኙነቶችን ለማተናከር ህብረተሠቡ የሚጠቀምባቸው የመረጃ ልውውጥ ዘዴ ነው፡፡

የሚከሰቱ ማንኛቸውንም ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች በዳጉ ይተላለፋሉ የተሰፋፋ በሽታዎች ፣ግጭት፣ዝረፈያና ስርቆት አለመስማማት የልማትና የሰላም ጉዳዮች ፣ከመንግስት ከአጎራባች ክልሎች ጋር ያሉ ግንኙነቶች ሌላው ቢቀር በግለሰብ ደረጃ ያሉ ችግሮች ወዘተ በዳጉ ሰርአት የመረጃ ልውውጥ ይደርግበታል፡፡

ስለዚህ ዳጉ መረጃ ልውውጥ ዘዴ ብቻ ሣይሆን የብሄረሰቡ ስላም መረጋገት ልማት ማስከበሪያም ዋነኛ መሳሪያ ነው፡፡

በቅጥሉ ህዝቡ ግነኙነት የመረጃ ማዕከል ነው ማለት ይቻላል፡፡

ክፍል ስድስት ክፍል ስድስት የአፋር ብሔረሰብ ምግብ አዘገጃጀት የአፋር ብሔረሰብ ምግብ አዘገጃጀት // አሠራርአሠራር // 22፡፡

ገጽ 23

የአፋር ብሔረሰብ በስፋት የተሠማራው ከዶሮ እርባታ በስተቀር የቤ የአፋር ብሔረሰብ በስፋት የተሠማራው ከዶሮ እርባታ በስተቀር የቤ ƒƒ እንስሳትን በማርባት ነው፡፡

አጠቃላይ ህይወቱ የተመሠረተው የቀንድ እንስሳትን በማርባት ነው፡፡

አጠቃላይ ህይወቱ የተመሠረተው የቀንድ ከብቶች ፣ፍየል፣በግ፣ግመል ከብቶች ፣ፍየል፣በግ፣ግመል T`uƒT`uƒ ላይ ነው፡፡

የቤት እንስሳ „„ቸው ቸው ¾¾ምግብ፣ ምግብ፣ ¾¾ገንዘብ ፣ ገንዘብ ፣ ¾¾ማህበራዊ ዋስትናእና ማህበራዊ ዋስትናእና ¾¾ማህበራዊ ማዕ ማህበራዊ ማዕ [[ግ ግ //ደረጃደረጃ// ÁÑ“ê÷†ªM:: ÁÑ“ê÷†ªM:: በገጠር የሚኖረው አርብቶ አደር ከጠቅላላው ህዝብ በገጠር የሚኖረው አርብቶ አደር ከጠቅላላው ህዝብ 86.486.4 ሲሆን ሲሆን 13.613.6 በከተማ የሚኖር ነው ፣ቢሆንም በከተማ የሚኖሩት ከገጠሩ ህይወት በከተማ የሚኖር ነው ፣ቢሆንም በከተማ የሚኖሩት ከገጠሩ ህይወት ጋር ብዙም የተላቀቁ አይደሉም፣ ክልሉ አመቱን ሙሉ የዝናብ እጥረት ስለአለበት በእርሻ ላይ የተሰማሩት ጋር ብዙም የተላቀቁ አይደሉም፣ ክልሉ አመቱን ሙሉ የዝናብ እጥረት ስለአለበት በእርሻ ላይ የተሰማሩት ››`w„ ›Å` `w„ ›Å` ቁጥር እጅግ በጣም ውሰን ቁጥር እጅግ በጣም ውሰን “†“†ው በመሆኑም ህዝቡ ምግቡን የሚያዘጋጀው ከሚያረባቸው ው በመሆኑም ህዝቡ ምግቡን የሚያዘጋጀው ከሚያረባቸው ¾¾ቤት እንስሳት አስተዋፅኦ ከሚገኘው ወተትና ስጋ ነው አሁን አሁን መስኖ ቤት እንስሳት አስተዋፅኦ ከሚገኘው ወተትና ስጋ ነው አሁን አሁን መስኖ በመጠቀም የእህል በመጠቀም የእህል WwKA‹” WwKA‹” እጅግ በጣም አነስተኛ እጅግ በጣም አነስተኛ uJ’ Å[Í uJ’ Å[Í እእÁÁመረቱ መረቱ ÃÑ—K< ÃÑ—K<፡፡

ከሌሎች አጎራባች ህ ከሌሎች አጎራባች ህ wwረተሰቦች ጋር ባላቸው ረተሰቦች ጋር ባላቸው ŸŸፍተኛ ግንኙነት የተነሣ የእህል ምርቶችን ይጠቀማሉ ብዙውን ጊዜ የሚጠቀሟቸው እህሎች ፍተኛ ግንኙነት የተነሣ የእህል ምርቶችን ይጠቀማሉ ብዙውን ጊዜ የሚጠቀሟቸው እህሎች በቀሎ ፣ስንዴና፣ማሽላ፣ ናቸው፡፡

UÓv†¨<” KTwWM UÓv†¨<” KTwWM ምንም እንኳ የድንጋይ ጉልቻዎች ያሉት ምድጃ ቢጠቀሙም ዋናው እንደ ምድ ምንም እንኳ የድንጋይ ጉልቻዎች ያሉት ምድጃ ቢጠቀሙም ዋናው እንደ ምድ ÍÍም መጋገሪያም የሚጠቀሙት ሙፌ ም መጋገሪያም የሚጠቀሙት ሙፌ ነው፣ ሙፌ የሚባለው ትንሽ የመሬት ነው፣ ሙፌ የሚባለው ትንሽ የመሬት ¨ÁÑKÓK< uT>ÁÑKÓK< ረዘም ረዘም ባሉ ጠፍጣፋ ድንጋዮች ረዘም ረዘም ባሉ ጠፍጣፋ ድንጋዮች የተሠራ ነው በዚህ የተሠራ ነው በዚህ ጉድጓድ ውስጥ አንጨቶችን በማስገባት አሣት ይያያዛል፣ እንጨቱ ነዶነዶ ጪሱ ጠቅላላ ሲጠፋ ሁሉም ፍም ሲሆን ድንጋዮቹም በ ጉድጓድ ውስጥ አንጨቶችን በማስገባት አሣት ይያያዛል፣ እንጨቱ ነዶነዶ ጪሱ ጠቅላላ ሲጠፋ ሁሉም ፍም ሲሆን ድንጋዮቹም በ ××ም ይግላሉ፣ ም ይግላሉ፣ በዚህን ወቅት ከጋለው የድንጋይ ግድግዳ ላይ አስፈላጊውን ነገር በዚህን ወቅት ከጋለው የድንጋይ ግድግዳ ላይ አስፈላጊውን ነገር //ምግብምግብ/ / መጋገር ነው መጋገር ነው '' ŸŸፍሙም ላይ የሚጠብሱ ምግቦች ፍሙም ላይ የሚጠብሱ ምግቦች ””ማስቀመጥና ማስቀመጥና TwcMTwcM ይችላል በብረት ድስት ውስጥ ያለን ነገር ከነብረት ድስቱ ከፍሙ ላይ በማስቀመጥ ማብሰል ይችላል በብረት ድስት ውስጥ ያለን ነገር ከነብረት ድስቱ ከፍሙ ላይ በማስቀመጥ ማብሰል UU ይቻላል ጉድጓዱ ውስጥ ምግቦች ከተቀመጡ በኃላ ይቻላል ጉድጓዱ ውስጥ ምግቦች ከተቀመጡ በኃላ ሙቀቱ እንዳይወጣና እንዳይበርድ በድንጋይ በኬ ሙቀቱ እንዳይወጣና እንዳይበርድ በድንጋይ በኬ hhና ወይም በርጥብ ነገር በአፈር የጉድጓድ በ ና ወይም በርጥብ ነገር በአፈር የጉድጓድ በ \\ / /አፍአፍ/ / ይከደናል፡፡

አሁን አሁን ደግሞ ጉድጓ አሁን አሁን ደግሞ ጉድጓ ÆÆ አፍ ላይ በቁራጭ ብረት ግድዳውን በማገናኘት ስጋውን አንጠልጥለው ይጠብሳሉ ሆኖም አከዳደኑ ያው በድንጋይ፣ አፍ ላይ በቁራጭ ብረት ግድዳውን በማገናኘት ስጋውን አንጠልጥለው ይጠብሳሉ ሆኖም አከዳደኑ ያው በድንጋይ፣ በኬሻ፣ በኬሻ፣ uuቅጠላቅጠልም በአፈር ሊሆንም ይችላል ቅጠላቅጠልም በአፈር ሊሆንም ይችላል አልፎ አልፎ አልፎ ብረት ምጣድ የሙፌን አልፎ ብረት ምጣድ የሙፌን / / የጉዳጓድ የጉዳጓድ //አፍ በብረት ምጣድ ከድነው ፣ዙሪያውን በኬሽና አፍ በብረት ምጣድ ከድነው ፣ዙሪያውን በኬሽና አፈር ይከድኑታል፡፡

11// ከእህል ምርት የሚዘጋጁ ምግቦች ‹ከእህል ምርት የሚዘጋጁ ምግቦች ‹ // 1.1 1.1 ሙፌ ሙፌ //ገአሞገአሞ - - ከበቀሎ የሚሠራ ምግብ ነው፡፡

በበqqሎ ተነክሮ ሎ ተነክሮ //S

ይህን //ምርቱንምርቱን/ / ከዱቄት ጋር ደባልቆ በውሃ ይቀጠናል ወዲያው በመቀጠል እያዘጋጁ በሙፌው ውስጥ ባለው የድንጋይ ግድግዳ ላይ ከዱቄት ጋር ደባልቆ በውሃ ይቀጠናል ወዲያው በመቀጠል እያዘጋጁ በሙፌው ውስጥ ባለው የድንጋይ ግድግዳ ላይ መጋገር ነው፡፡

ይህም ናዲ ናዲ /Naadi / /Naadi / ሙፌ ተብሎ ይጠራል፡፡

Ñ›VÑ›V ወዲያው ዱቄቱ ተቦክቶ ወዲያው የሚጋገር ዳቦ ሲሆን የሚ ወዲያው ዱቄቱ ተቦክቶ ወዲያው የሚጋገር ዳቦ ሲሆን የሚ uLuLው በትኩስ ው በትኩስ ወተት እየተማገ ነው ተፈርፍሮ አይበላም፡፡

ወተት እየተማገ ነው ተፈርፍሮ አይበላም፡፡

ገጽ 24

1.2 1.2 ቡኤታ ቡኤታ /Buuqeyta/ /Buuqeyta/ የተፈጨ በቀሎ ላይ ግምል የተፈጨ በቀሎ ላይ ግምል //ምርቱምርቱ//ተጨምሮበት ለተወሰነ ጊዜ እንዲቦካ ይደረጋል ፣ከቦካ በኃላ ሙፌ መጋገር ነው፡፡

ዳቦውን በቅቤ በእርጎና ተጨምሮበት ለተወሰነ ጊዜ እንዲቦካ ይደረጋል ፣ከቦካ በኃላ ሙፌ መጋገር ነው፡፡

ዳቦውን በቅቤ በእርጎና በበረበሬ እያማጉ መመገብ በበረበሬ እያማጉ መመገብ ነው፡፡

1.3 1.3 ሣብታሣብታ /Saabta/ /Saabta/ ከላይ በተራ ቁጥራ ከላይ በተራ ቁጥራ 1.2 1.2 በተጠቀሠው አዘጋጃጀት ከሰንዴም ሆነ ከበቆሎ ዱቄት ያዘጋጃል፡፡

በተጠቀሠው አዘጋጃጀት ከሰንዴም ሆነ ከበቆሎ ዱቄት ያዘጋጃል፡፡

ፈርፍሮ ፣ቅቤ፣ አርጎ፣ ሰኳር፣ማር ፣በርብሬና ፈርፍሮ ፣ቅቤ፣ አርጎ፣ ሰኳር፣ማር ፣በርብሬና ቅመማቅመሞች ጨምሮ አገናኝቶ መመገብ ነው፡፤ ይህ ሣብታ ለሙሽሮች ቁርስ ብዙውን ጊዜ የሚዘጋጅ ነው፡፡

ቅመማቅመሞች ጨምሮ አገናኝቶ መመገብ ነው፡፤ ይህ ሣብታ ለሙሽሮች ቁርስ ብዙውን ጊዜ የሚዘጋጅ ነው፡፡

1.4 1.4 ንፍሮ ንፍሮ /Bokqa//Bokqa/፡፡

1.4.1 1.4.1 በቀሎ ሣይወቀጥ በቀሎ ሣይወቀጥ ፣ ሳይሸከሸክ ፣ሳይከካ ፣ድፍኑ ብቻ በብረት ድስት ከጉልቻ ምድጃ ላይ ይቀቀላል ፣በደንብ ከበሰለ በኋላ ከምድጃው ይወጣል፣ ፣ ሳይሸከሸክ ፣ሳይከካ ፣ድፍኑ ብቻ በብረት ድስት ከጉልቻ ምድጃ ላይ ይቀቀላል ፣በደንብ ከበሰለ በኋላ ከምድጃው ይወጣል፣ ከተሠራበት ብረት ድስት የሚፈለገውን ያህል እየተቀነስ በትኩስ ወተት ይበላል፡፡

ከተሠራበት ብረት ድስት የሚፈለገውን ያህል እየተቀነስ በትኩስ ወተት ይበላል፡፡

1.4.2 1.4.2 ድፍን በቆሎ ውሃ ድፍን በቆሎ ውሃ ውስጥ ይነከራል፣ ቀጥሎ በሙቀጫ ይወቀጣል ፣ይነፈሣል ፣ ውስጥ ይነከራል፣ ቀጥሎ በሙቀጫ ይወቀጣል ፣ይነፈሣል ፣ ..ይከካል ክኩ ይታጠባል፣ ክኩ በብረት ድስት ውስጥ ውሃ ይከካል ክኩ ይታጠባል፣ ክኩ በብረት ድስት ውስጥ ውሃ ተጨምሮበት በሙፌ ተጨምሮበት በሙፌ ውስጥ /ፍም ላይ / ይገባል፡፡

ከድኖ ከበሰለ በኃላ አወጥቶ እንዲቀዘቅዝ ከበሰለ በኃላ አወጥቶ እንዲቀዘቅዝ //እንዲበርድእንዲበርድ/ / ማድረግ ነው፡፡

አስፈላጊው መጠን በሌላ እቃ ማድረግ ነው፡፡

አስፈላጊው መጠን በሌላ እቃ እየተቀነሠ ቅቤ ፣እርጎና በእጅ የተፈጨ ቅመም ያለው ድቁስ እየተቀነሠ ቅቤ ፣እርጎና በእጅ የተፈጨ ቅመም ያለው ድቁስ በረበሬ ጨምሮ አገናኝቶ በማንኪያ መመገብ ነው፡፡

በእጅ የተፈጨው ባለቅመም በረበሬ በረበሬ ጨምሮ አገናኝቶ በማንኪያ መመገብ ነው፡፡

በእጅ የተፈጨው ባለቅመም በረበሬ //አኸያ አበጉ አኸያ አበጉ / / ብለው ይጠሩታል፡፡

1.4.3 1.4.3 xxክአ ክአ /Bokqa/ /Bokqa/ - - ድፍን በቀሎ ሳይወቀጥ ሳይሸከሸክ ተዘጋጅቶ ብቻ በብረት ድስት በድንጋይ ምድጃ ላይ ለተወሰነ ጊዜ ድፍን በቀሎ ሳይወቀጥ ሳይሸከሸክ ተዘጋጅቶ ብቻ በብረት ድስት በድንጋይ ምድጃ ላይ ለተወሰነ ጊዜ / / አጭር ጊዜ አጭር ጊዜ ገንፊልገንፊል/ / ትንሽ በሰል ተደርጎ ይወጣል፡፡

ከነብረት ድስቱ ሙፌ ውስጥ ባለው ፍም ላይ መጨመርና ሙፌውን መክደን ነው ፣ማታ ለይ የገባ ጧት ትንሽ በሰል ተደርጎ ይወጣል፡፡

ከነብረት ድስቱ ሙፌ ውስጥ ባለው ፍም ላይ መጨመርና ሙፌውን መክደን ነው ፣ማታ ለይ የገባ ጧት ይወጣል፡፡

በዚህ ወቅት ንፍሮው //በቀሎውበቀሎው/ / በጣም ተነፋፍቶ ፍርክስክሰ ይላል፣ በመጠንም ከነበረው ቦታ ከሲሶ በላይ ጨምሮ ይገኛል ከበሰለ በጣም ተነፋፍቶ ፍርክስክሰ ይላል፣ በመጠንም ከነበረው ቦታ ከሲሶ በላይ ጨምሮ ይገኛል ከበሰለ አስፈላጊውን መጠን ከብረት ድስቱ እየቀነሱ እርጎ፣ ቅቤ፣ ስኳርና ፣ በረበሬ በመጨመር መመገብ ነው፡፡

አስፈላጊውን መጠን ከብረት ድስቱ እየቀነሱ እርጎ፣ ቅቤ፣ ስኳርና ፣ በረበሬ በመጨመር መመገብ ነው፡፡

1.51.5 ገንፎ ገንፎ // ቡክራቡክራ /Bukura/ /Bukura/ ከበቀሎ የሚሠራ ምግብ ነው፡፡

1.5.1 1.5.1 በቀሎው በውሃ ውስጥ ነከር ተደርጎ ይወቀጣል፣ ፀሐይ ላይ ይሠጣል ፣ተነፍሶ ገለባው ይወጣል፡፡

በበቀሎው ላይ የቀረው ገለባ እንዲወጣ በቀሎው በውሃ ውስጥ ነከር ተደርጎ ይወቀጣል፣ ፀሐይ ላይ ይሠጣል ፣ተነፍሶ ገለባው ይወጣል፡፡

በበቀሎው ላይ የቀረው ገለባ እንዲወጣ ለሁለተኛ ጊዜ ይሸከሸክና ይነፈሣል፣ ውሃ ውስጥ ይነከራል፣ ይታጠባል፣ ባለው ርጥበት ብቻ ይፈጫል ለሁለተኛ ጊዜ ይሸከሸክና ይነፈሣል፣ ውሃ ውስጥ ይነከራል፣ ይታጠባል፣ ባለው ርጥበት ብቻ ይፈጫል //ይደቆሳልይደቆሳል/ / የተፈጨውን ሊጥ ደቁሶ እንዲደረቅ የተፈጨውን ሊጥ ደቁሶ እንዲደረቅ ለሁለተኛ ቀናት ከፀሐይ ላይ ይሠጣል በደንብ ይደርቃል፡፡

በንፁህ ወፎጮ ላይ የደረቀው የተዘጋጀው በቆሎ ይፈጫል፣ ንፁህ እቃ ላይ ለሁለተኛ ቀናት ከፀሐይ ላይ ይሠጣል በደንብ ይደርቃል፡፡

በንፁህ ወፎጮ ላይ የደረቀው የተዘጋጀው በቆሎ ይፈጫል፣ ንፁህ እቃ ላይ //ግሪብግሪብ// /Girib/ /Girib/ ዱቄቱ ይቀመጣል፡፡

በእጅ ተፈጭተው የተዘጋጁ ቅመሞች ይጨመርበታል፡፡

በእጅ ተፈጭተው የተዘጋጁ ቅመሞች ይጨመርበታል፡፡

ይህ ምግብ የሚዘጋጀው ባል ወደ ሩቅ ቦታ ወይም ሠፊር ለብዙ ቀናት ወይንም ወራት ሄዶ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ ሚስት ይህ ምግብ የሚዘጋጀው ባል ወደ ሩቅ ቦታ ወይም ሠፊር ለብዙ ቀናት ወይንም ወራት ሄዶ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ ሚስት //ባለቤቱባለቤቱ/ / የገቢ ብላ የገቢ ብላ አዘጋጅታ የምታቀርበው ነው፡፡

ባል ብቻውንም ሆነ እንግዳ ጋር ቢመለስ የሚመገበው ነው፡፡

ባል ብቻውንም ሆነ እንግዳ ጋር ቢመለስ የሚመገበው ነው፡፡

UÓu< K[ÏU Ñ>²? ¾T>qÓ ¾TÃuLg ’¨<::UÓu< K[ÏU Ñ>²? ¾T>qÓ ¾TÃuLg ’¨<:: የየህሉ ዝግጅት ባል ሳይመጣ በፊት ነው፡፡

ከመጣ በኃላ ገንፎው ተዘጋጅቶ ኮራ ህሉ ዝግጅት ባል ሳይመጣ በፊት ነው፡፡

ከመጣ በኃላ ገንፎው ተዘጋጅቶ ኮራ /Koora/ /Koora/ ላይ ተገልብጦ ላይ ተገልብጦ //ተደርጎተደርጎ/ / በቅቤ ይበላል፡፡

ገጽ 25

1.5.2እንድሁም የስንዴና እንድሁም የስንዴና የበቆሎ ዱቄት ተቀላቅሎ የበቆሎ ዱቄት ተቀላቅሎ //ተደባልቆተደባልቆ/ / ከተገነፋ በኋላ ከተገነፋ በኋላ በበቅቤ እና ወተት ቅቤ እና ወተት //እርጎእርጎ/ / ይበላል ፣አብዛሃኛውን ጊዜ ይህ ገንፎ ይበላል ፣አብዛሃኛውን ጊዜ ይህ ገንፎ በሠርግ ሰነ በሠርግ ሰነ - - ሠርዓት ጊዜ የሚቀረበ ነው፡፡

1.5.3 ቡርኩታቡርኩታ - /Burkuta/ - /Burkuta/ ዳሂ ገአሞ ዳሂ ገአሞ ይህ ከስንዴ ዱቄት ወይንም ይህ ከስንዴ ዱቄት ወይንም ከነጭ ዱቄት ርቀት መንገድ የሚጓዙ መንገደኞች ከነጭ ዱቄት ርቀት መንገድ የሚጓዙ መንገደኞች የሚያዘጋጁት ምግብ ነው፡፡

መንገዶኞች ዱቄቱን ያዘው ይጓዛሉ አንድ ቦታ ላይ ደርሰው ሲያር የሚያዘጋጁት ምግብ ነው፡፡

መንገዶኞች ዱቄቱን ያዘው ይጓዛሉ አንድ ቦታ ላይ ደርሰው ሲያር ññ ያያxxኩታል፡፡

እንጨት በእሳት ይያያዛል ፍም ኩታል፡፡

እንጨት በእሳት ይያያዛል ፍም ይሆናል፡፡

የተዘጋጀው ቡኮ የተዘጋጀው ቡኮ በእሳት ተይይዘው በጋሉ በእሳት ተይይዘው በጋሉ ÖÖፍጣፋ ትንንሽ ፍጣፋ ትንንሽ በድቡልቡል ድንጋይዎች ዙሪያ ይለጠፋል ይሸፈናል፣ በቡካ የተሸፈኑትን ድንጋዮች በድቡልቡል ድንጋይዎች ዙሪያ ይለጠፋል ይሸፈናል፣ በቡካ የተሸፈኑትን ድንጋዮች ፍሙ ላይ በመጨመር እያገላበጡ ፍሙ ላይ በመጨመር እያገላበጡ ማብሰል ማብሰል ነው፡፡

መንገደኛው በቅቤ ወይም በማር አሸቶ ይበላል፣ አለበለዚየም ካልያዘ እንዲሁ ዳቦውን ብቻ ነው፡፡

መንገደኛው በቅቤ ወይም በማር አሸቶ ይበላል፣ አለበለዚየም ካልያዘ እንዲሁ ዳቦውን ብቻ ¨<¨<ንን ይመገበዋል፡፡

2.ከሥጋ የሚሠሩ ምግቦች ከሥጋ የሚሠሩ ምግቦች 2.1ሶላ ሀዶ ብዙውን ጊዜ የበከል ስጋ ጥብስ ቢሆንም ከሁሉም የቤት እንስሳት ስጋ መስራት ይቻላል፣ መንገዶኞች ጭምር ያዘጋጁታል፡፤ በከል ማለት ሶላ ሀዶ ብዙውን ጊዜ የበከል ስጋ ጥብስ ቢሆንም ከሁሉም የቤት እንስሳት ስጋ መስራት ይቻላል፣ መንገዶኞች ጭምር ያዘጋጁታል፡፤ በከል ማለት የፍየል ግልገል በተወለደች ከሳምንት በኃላ ነው መንገደኛው እንጨት ሰብሰቦ በእንጨቱ ላይ ጠፍጣፋ ትንንሽ ደንጋ የፍየል ግልገል በተወለደች ከሳምንት በኃላ ነው መንገደኛው እንጨት ሰብሰቦ በእንጨቱ ላይ ጠፍጣፋ ትንንሽ ደንጋ ዮች ዮች ያስቀምጣል ያስቀምጣል ያነዳል ፍም ያነዳል ፍም ሲሆን ያዘጋጀውን የበከሉን ስጋ በመጨመር እያገላበበጠ አብስሎ መብላት ነው፡፡

ሲሆን ያዘጋጀውን የበከሉን ስጋ በመጨመር እያገላበበጠ አብስሎ መብላት ነው፡፡

2.2ተሊማተሊማ / Talima// Talima/ ከፍየል ከፍየል //ከበግከበግ/ / ከከብት ከከብት //ከግመል ስጋ የሚዘጋጅ ምግብ ነው ፣ስጋው ተዘጋጅቶ በእጅ ተፈጭቶ የተዘጋጀ ቅመም ከግመል ስጋ የሚዘጋጅ ምግብ ነው ፣ስጋው ተዘጋጅቶ በእጅ ተፈጭቶ የተዘጋጀ ቅመም ÃÃጨመርበታል ፣ በብረት ጨመርበታል ፣ በብረት ድስት በድንጋይ ምድጃ ላይ ይቀቀላል፣ሲበ ድስት በድንጋይ ምድጃ ላይ ይቀቀላል፣ሲበ eeል መረቁን መጠጣትና ቅቅል ስጋውን መብላት ነው፡፡

ይህ ቅቅል ለምግብ መዝጋት ፍቱን ፈውስ ል መረቁን መጠጣትና ቅቅል ስጋውን መብላት ነው፡፡

ይህ ቅቅል ለምግብ መዝጋት ፍቱን ፈውስ ነው ብለው ያምናሉ፡፡

2.3ቶብኖ ቶብኖ // TT obno/obno/ አዲስ የታረደ የበግ አዲስ የታረደ የበግ //ፍየልፍየል/ / ስጋ ተዘጅቶ ትንሽ ስጋ ተዘጅቶ ትንሽ Å[p Å[p ሲል ሲል ew “ kà eÒ }KÄ K¾w‰ ew “ kà eÒ }KÄ K¾w‰ ይከተፋል ይጠበሣል ፣ሲጠበስ ውሃመጨመር ይከተፋል ይጠበሣል ፣ሲጠበስ ውሃመጨመር የለበትም፣ በእጅ የተፈጨ ቅመም በጣም ትንሽ ይጨመርበታል የለበትም፣ በእጅ የተፈጨ ቅመም በጣም ትንሽ ይጨመርበታል k¿k¿ ስጋ በስሎ ከውጣ በ ስጋ በስሎ ከውጣ በ %E%Eላ ፈንድሻ ላ ፈንድሻ “ ¾}Öuc¨< ew eÒ }ÚUa“ ¾}Öuc¨< ew eÒ }ÚUa   ÃÅvKnM:: ð”Éh ¾T>ÚS[¨< ÁK¨<” `Øuƒ SÖØ KTÉ[Ó“ uØ\ G<’@ SwLƒ ”Ç=‰M ’¨<::   ÃÅvKnM:: ð”Éh ¾T>ÚS[¨< ÁK¨<” `Øuƒ SÖØ KTÉ[Ó“ uØ\ G<’@ SwLƒ ”Ç=‰M ’¨<:: ጥብሱ እንዲበርድ ይደረጋል ተምር ፍሬውን አውጥቶ በመለየት መጨመርና መደባለቅ መለወስ ነው፡፡

ይህ ምግብ የሚዘጋጀው ለእመጫት ጥብሱ እንዲበርድ ይደረጋል ተምር ፍሬውን አውጥቶ በመለየት መጨመርና መደባለቅ መለወስ ነው፡፡

ይህ ምግብ የሚዘጋጀው ለእመጫት ለአራሶችለአራሶች/ / ለሙሽሮችና ለህመምተኞች ለእንግዶች በቅቤና በማር መመገብም ይቻላል፡፡

፡፤ ለሙሽሮችና ለህመምተኞች ለእንግዶች በቅቤና በማር መመገብም ይቻላል፡፡

፡፤ 2.5 ግንፍልታ ፡ ግንፍልታ ፡ - - እንስሳው ይታረዳል ፣ስጋው ይዘጋጃል ፤ይቀቀላል ፣ ጨው ጨምሮ ማብሰል ፤ይህ የሚሆነው ብዙ እንግዶች ሲጋበዙ ድንገት እንስሳው ይታረዳል ፣ስጋው ይዘጋጃል ፤ይቀቀላል ፣ ጨው ጨምሮ ማብሰል ፤ይህ የሚሆነው ብዙ እንግዶች ሲጋበዙ ድንገት እንግዶች ሲመጡ የሚዘጋጀው ምግብ እንግዶች ሲመጡ የሚዘጋጀው ምግብ ነው፤፤ ነው፤፤ 3ከወተት የሚሠሩ ምግቦች ከወተት የሚሠሩ ምግቦች 3. 3.1 1 የላም ወተት ሲረጋ ይናጣል፣ ቅቤው ይወጣል የላም ወተት ሲረጋ ይናጣል፣ ቅቤው ይወጣል //ሙቱክሙቱክ//ይባላል፣ ቅቤው ተለይቶ ሲወጣ ቀሪውን አሬራ ይባላል፣ ቅቤው ተለይቶ ሲወጣ ቀሪውን አሬራ //ኢታኢታ/ / ይሉታል ከአ ይሉታል ከአ __ራው ላይ ወፈር ራው ላይ ወፈር ወፈር ያለውን ቅቤ መሣይ ተለይቶ ይወጣል፣ ውሃው ፈሳሹ ብቻ ይቀራል፣ ይህን ሌሞ ብለው ይጠሩታል ፣ጠሎ ከላይ የሚነሣው ደግሞ ወፈር ያለውን ቅቤ መሣይ ተለይቶ ይወጣል፣ ውሃው ፈሳሹ ብቻ ይቀራል፣ ይህን ሌሞ ብለው ይጠሩታል ፣ጠሎ ከላይ የሚነሣው ደግሞ RRቦ ይባላል ቦ ይባላል ለምግብነት ያገለግላል፡፡

RRቦ ቅቤ ተጨምሮበት እንደ ቦ ቅቤ ተጨምሮበት እንደ ርጎ ይጠቀሙበታል፡፡

RRቦ ለፈታህና ለሙፌም መመገቢያ ይጠቀሙበታል፡፡

ለሁሉም ቦ ለፈታህና ለሙፌም መመገቢያ ይጠቀሙበታል፡፡

ለሁሉም ምግቦች ንፍሮን ጨምሮ ይጠቀሙበታል፡፡

ምግቦች ንፍሮን ጨምሮ ይጠቀሙበታል፡፡

3.2 GG ራህ ሃን ራህ ሃን /Caxacana/ /Caxacana/፡፡

- - ለእንግዳ ፣ ባል ከሩቅ ቦታ ሄዶ ሲመለስ ፣ ለቤተሠብም ጭምር የሚዘጋጅ ምግብ ነው፡፡

ትኩስ ወተት ይታለብና ለእንግዳ ፣ ባል ከሩቅ ቦታ ሄዶ ሲመለስ ፣ ለቤተሠብም ጭምር የሚዘጋጅ ምግብ ነው፡፡

ትኩስ ወተት ይታለብና በሌላ እቃ ላይ ይገለበጣል፣ ይረጋል ፣ የተለያዩ ቅመሞች በእጅ ተፈጭተው ይጨመሩበታል፣ እንግዳው እስከ ሚመጣ ድረስ ተዘጋጅቶ ለተወሰነ በሌላ እቃ ላይ ይገለበጣል፣ ይረጋል ፣ የተለያዩ ቅመሞች በእጅ ተፈጭተው ይጨመሩበታል፣ እንግዳው እስከ ሚመጣ ድረስ ተዘጋጅቶ ለተወሰነ 25፡፡

ገጽ 26

ቀናት ቀናት /10 /10 ቀናት ያህል ቀናት ያህል //ይቆያል ፣እንግዳው ሲመጣ የላም ወተት ታልቦ ይቆያል ፣እንግዳው ሲመጣ የላም ወተት ታልቦ //ትኩስ ወተት ትኩስ ወተት / / ከረጋው እርጎ ጋር ተደባልቆ ከረጋው እርጎ ጋር ተደባልቆ //ተጨምሮበትተጨምሮበት / / ሙፌ ሙፌ //ዳቦዳቦ //ተሠጥቶት ይበላል እያማገም ሆነ እያጠቀሰ መመገብ ይችላል፡፡

ወፍራም ሰለሆነ እየተማሠለ ይ ተሠጥቶት ይበላል እያማገም ሆነ እያጠቀሰ መመገብ ይችላል፡፡

ወፍራም ሰለሆነ እየተማሠለ ይ ÖÖጣል ጣል 3.3 3.3 ሙራ ሙራ /Murra//Murra/ የታጠነ ካኡንታ የታጠነ ካኡንታ /Kaqunta //Kaqunta / የወተት ማለቢያ እቃ የወተት ማለቢያ እቃ //ላይ ወተት ማለብና ወዲያው ትኩሱ ወተት ላይ ማርና ቅቤ መጨመር አለበለዚያም ደግሞ ላይ ወተት ማለብና ወዲያው ትኩሱ ወተት ላይ ማርና ቅቤ መጨመር አለበለዚያም ደግሞ ማሩና ቅቤው ላይ ወተት ማለብ፣ ይህን አዳባልቆ አዋህዶ ለወለዶች አራስ ሴት ይሠጣታል፡፡

በዚህ አይነት መንገድ አርባ ቀን ድረስ ወላዷ ትጠጣለች ማሩና ቅቤው ላይ ወተት ማለብ፣ ይህን አዳባልቆ አዋህዶ ለወለዶች አራስ ሴት ይሠጣታል፡፡

በዚህ አይነት መንገድ አርባ ቀን ድረስ ወላዷ ትጠጣለች፡፡

ለታመመ ሰው በተለይ በማር ይሠጣል፡፡

ለታመመ ሰው በተለይ በማር ይሠጣል፡፡

3.4ጋሊ ሃን ጋሊ ሃን // የግመል ወተት የግመል ወተት // የግመል ወተት እርጎ አይሆንም ፣ ተንጦም ቅቤ አ የግመል ወተት እርጎ አይሆንም ፣ ተንጦም ቅቤ አ ÃÃሠራለትም ሳይረጋ የሚጠጣ ወተት ነው የግመል ወተት ተጠጥቶ ውሃ አይጠጣም ሌሎች ሠራለትም ሳይረጋ የሚጠጣ ወተት ነው የግመል ወተት ተጠጥቶ ውሃ አይጠጣም ሌሎች ምግቦች አይበሉም ፣ ሌላ ነገር ምንም አይቀመስም ምግቦች አይበሉም ፣ ሌላ ነገር ምንም አይቀመስም '' ወሃ ጥምን ይቆርጣል፡፡

3.5ሪጊዳ ሪጊዳ /Riggidda/ /Riggidda/፡፡

- - የረጋ ላም ወተት የረጋ ላም ወተት //አዲስ የረጋ አዲስ የረጋ / / ምንም ሳይጨመርበት ይጠጣል በዳቦም መብላት ይቻላል፡፡

ምንም ሳይጨመርበት ይጠጣል በዳቦም መብላት ይቻላል፡፡

ተወዳጁ ምግባችንን አዘጋጅተው ይመገቡ ይ ተወዳጁ ምግባችንን አዘጋጅተው ይመገቡ ይ ppመሱልን መሱልን ከአፋር ባህላዊ ምግቦች መካከል በጥቂቱ 26፡፡

ገጽ 27

ክፍል-ሰባት በክልሉ የሚገኑ ታሪካዊ ቦታዎች የአፋር ህዝብ በራሱ ሱልጣኖችና ባላባቶች አማካኝነት ራሱን በራሱ ሲያስተዳድር የነበረ ህዝብ እንደመሆኑ መጠን በክልሉ ብዙ ታሪካዊ ቅርሶች ይገኛሉ፡፡

ከነዚህም መካከል፡ - 1.አዳሌ - ጉብ ቤተ - መንግስት ይህ ቤተ -መንግስት የሱልጣን መሀመድ ሀንፋሬ (ኢላልታ) ቤተ-መንግሰት ነው፡፡

ሱልጣን መሀመድ ሀንፋሬ ከ 1860-1900 ዓ.ም ድረስ መላው የአፋር ግዛት ሲገዛ የነበረ ሱልጣን ናቸው፡፡

አዳሌ-ጉብ ቤተ -መንግስት 2.ገርጎሪ ቤተ - መንግስት 27፡፡

ገጽ 28

ይህ ቤተ -መንግስት የሱልጣን ያዮ ሲሆን ሱልጣኑ ከ 1916-1927 ኣ.ም ድረስ የነበረ ለማንም ያልተንበረካኬ ታወቂ የአውሳ ገዠ ነበሩ፡፡

ጋርጎሬ ቤተ -መንግስት 3.ገሲሰን ቤተ - መንግስት 28፡፡

ገጽ 29

ይህ ቤተ -መንግስት በ 1916 ዓ.ም ልጅ እያሱ በስደት ወደ አፋር ሲመጣ በወቅቱ የአውሳ ገዝ በነበረው በሱልጣን ያዮ አማካኝነት ለልጅ እያሱ መኖሪያ ተብሎ የተሰራ ሲሆን ቦሃላ የሱልጣን ያዮ ወራሽና ልጅ የነበረው ሱልጣን መሀመድ ያዮ መቀመጨነት አገልግሉዋል፡፡

ገሲሰን ቤተ -መንግስት ክፍል - አምስት የአፋር ብሄረሰብ ባህላዊ ጋብቻ የአፋር ህዝብ እነደሌላው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሠቦችና ህዝብ የሚለይበት የራሱ የሆነ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ አስተዳደራዊ ስነ -ምግበራዊ ሃይማኖታዊና ስነ ልቦናዊ ሁኔታዎችን ወይም ቋንቋ ስነ -ቃሎች ቤት አሠራር አመጋገብ ልብስና አለባበስ አጋጌጥ ከወሊድ ከሠርግና ከሞት ጋር የተያያዙ ሥርዓቶች መተጋገዝ መተሣሠብ ባህላዊ አስተዳደር ወ .ዘ.ተ ያለው ህዝብ ነው፡፡

በመሆኑም በዚህ ጽሁፍ ለመግለጽ የተፈለገው ሁሉንም የአፋር ህዝብ የማንነቱ መግለጫ የሆኑትን ባህላዊ እሴቶችን ሣይሆን ከእሴቶቹ መካከል አንዱ የሆነውን የአፋር የጋብቻ ስነ -ሥርዓትን የሚፈፀመው በብሄረሠቡ ውስጥ ከሚገኙት ጎሣዎች ለጎሣዎች ሲሆን ከአጎራባች ብሄረሠቦችና አገሮች ጋርም በጋብቻ መተሣሠር ይኖራል፡፡

በአፋር ሁለት ዓይነት የጋብቻ ስነ -ሰርአቶች አሉ እነርሱም ፡ - 1ኛ/ አብሱማ 29፡፡

ገጽ 30

1ኛ/ የአብሱማ ጋብቻ፤ - ስነ ሰርአት ወንድ ልጅ ከአክስት ልጅ / የአባቱን እህት ልጅ / ጋር በጋብቻ የሚተሣሠርበት ስርዓት ሲሆን ሴቷ ደግሞ የእናቷን ወንድም ልጅ የምታገባበት ሆኖ ምናልበትም ከወንድምየው ወንድ ልጅ ከእህትየዋ ልጅ ባይገኝ ከእህትየዋ ሴት ልጅ ብትገኝ ከወንድምየዋ ወንድ ልጅ ቢገኝ ወይም ሌላ አጋጠሚ ቢኖር ከዚህ ከዝምድና ተዋርድ የሚቀርበው ወይም የምትቀርበው የሚጋቡበት የጋብቻ ስርዓት ነው፡፡

የአብሱማ ጋብቻ አንድ አፋር ከሌላ ጎሣ የምትመደብ የአባቱን እህት ልጅ የሚገባበት ስርዓት በመሆኑ ጎሣዎችን እርስ በርስ በማስተሣሠር አንድነትን ለመመስረት የሚደረግ ጋብቻ ነው፡፡

የአጎትና የአክስት ልጅ /cross-cousins / የሚጋቡበት የጋብቻ ስርዓት ነውው፤ ይህም በመሆኑ ማን ከማን ጋር መጋብት እንዳለበት በግልፅ የተረጋገጠ ስለሆነ ማንን አገባለሁ የሚለው ጥያቄ አሣሣቢ ጉዳይ አይደለም አብሡማ ስያሜው ያገኘው ከዛምድና ሀረግ መጠሪያ ሲሆን ይህ ማለት ከሌላ ጎሣ የምትገኝ የአጎት ልጅ ለወንድምየው /የወደፊት ለሚሆነው /አብሱማ ነች ስያሜው የአጎት ልጅ እንደ ማለት ይሆናል፡፡

ልጂቱን የሚያገባው አቡ በመባል ይታወቃል፡፤ ትርጉሙም አጎት እንደ ማለት ነው፡፡

የአብሱማ የጋብቻ ስነ የአብሱማ የጋብቻ ስነ -- ሰርዓት የመብትን የግዴታ ሁኔታዎች ሰርዓት የመብትን የግዴታ ሁኔታዎች ስነስነ--ስርዓት እናት ሃላፊነት ወስዶ የማሣጨት የመዳር መብት ያላት ስርዓት እናት ሃላፊነት ወስዶ የማሣጨት የመዳር መብት ያላት በመሆኑ ለወንድሟ ልጅ ያለመስጠት መብት አላት ይህ ሁኔታ ከተከሠተም የዝምድና ጋብቻው በመጣሠ ምክንያት ለወንድ ቤተሰብ የሞራል ካሣ የመክፈል ግዴታ ይኖራል ጋብቻው የፈረሠው በወንድ ቤተሰብ ከሆነ የመካሳ ግዴታ የለበትም ነገር ግን የዝምድናው ሁኔታ የቀዘቀዘ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡

በዚህ ምክንያት ጋብቻው እምብዛም ሲጣስ አይታይም፡፡

አብሡማው ለማግባት የወሰን ሠው ምናልባት ልጅቷ ተፈጥሮአዊ ሆነ በሠው ሠራሽ ምክንያቶች አካልዋ ጉዳት ቢኖርባት ጤንነትዋ የተሟላ ሆኖ ባይገኝ /ድሃ ብትሆን የእድሜ ያነሰች የበለጠች /የገፋች/ብትሆን ይህን ምክንያት ተደርጎ ጋብቻውን ማፍረስ አይቻልም ሴቷም ለወንዱ ተመሣሣይ አይነት ግዴታ አለባት ፡ ስለዚህ ለአብሱማ ጋብቻ ሴቷ ወደ ፊት ትዳር አጣሎህ የሚል ስጋት አይኖራትም፡፡

ምናልበት የወንድየው ቤተሠቦች በሌላ የተለየ ምክንያት ለጋብቻው ዝግጁ ካልሆኑ ሴቷ ከአብሡማ ወጪ ሌላ ወንድ ማግባት ትችላለች፡፡

አንዲት ሴት በአፋር ማህበረሠብ እድሜዋ በጋብቻ ደርሳለች የሚባለው በፀጉር አሠራርዋ የመሀል አናት ላይ ፀጉር እንዳይኖራት ይደረጋል፡፡

ይህ የፀጉር አሠራርም በኮዚት ይባላል፡፡

ይህም ልጅቷ ለጋብቻ ወድረስዋን ያመላክታል፡፡

በዚህ ወቅት በአባቷ ወንድም በአጎትዋ በኩል መልዕክት የላካል፡፡

የአባት ወንድም የሌላ ከሆነ ልጁ አባቱን በመተካት መልዕክቱን እንዲያስተላልፍና ጉዳዩ እንዲጨርስ ይደርጋል፡፡

ጉዳዩ የወንዱ ቤተሠብ ከተቀበለው ለሠርጉ ዝግጂ ከሆነ የሠርጉ ሥነ -ሰርአት የሚፈጸምበት ቀንና ወር በቤተሠቡ ተወስኖ በመልዕክት ለሴቷ ቤተሠቦች ይነገራሉ፡፡

ይሁን እንጂ የአብሱማ ጋብቻ ለመፈፀም በቤት ውስጥ ያሉት ሴት ልጆች ብዙ ከሆኑ ለአቅመ አዳም ብደረሱት የበኩር ልጅ ካልተጨች ተከታዮቹ ልጆች ለእጩነት አይሠጡም፡፤ 2.ፋይዲ፤- ሁለተኛው የጋብቻ አይነት ነው፡፡

ይህ ዓይነቱ የአፋር የጋብቻ ሁኔታ ከማንኛውም ጎሣ ወይንም ብሄረሠብ ከዝምድና ውጪ በፍላጎት ላይ የተመሠረት የጋብቻ ዓይነት ነው፡፡

የማጨቱ ተግባራት የሚከናወነው በወንዱ ቤተሠቦች ነው፡፡

ምርጫው ከተጠናቀቀ በኋላ ወደ አጎትዋ ይላካል አጎት የወንድ ቤተሠብ ጥያቄ ተቀብሎ ለቤተሠበቿ በማሣወቅ ፍቃደኝነት በማረጋገጥ ብቻው ይከናወናል፡፤ 30፡፡

ገጽ 31

ከላይ የተጠቀሱት የጋብቻ ዓይነቶች ለመጀመሪያ ጊዜ ትዳራቸውን ለሚመሠርቱ ተጋቢዎች የሚደረግ የጋብቻ ዓይነት ነው ነገር ግን አንዲት ሴት የመጀመሪያ ትዳርዋን አፍርሣ በሁለተኛ ጊዜ ከሌላ ሠው ጋር የሞት መሠርተው ትዳር ሀቤንቶ በመባል ይታወቃል ባልዋ የሞተባት ሴት የምትፈጽመው ጋብቻ ድግሞ ጉበና በማባል ይታወቃል፡፡

በአፋር ብሄረሠብ የጋብቻ ሥነ - ሠርአት የጥሎሽ ሂደት የአብሱማ ጋብቻ ስርዓት ለመፈፀም የአንድ ወር ጊዜ ቀጠሮ ይያዛል፡፡

የሴትዋ ቤት የሠርግ ወጪ የሚሸፈነው በሙሽራው ነው፡፡

በሴትዋ ቤት ከወንድያው ቤት በበለጠ ሞቅ ደመቅ ያለ ድግስ ይከናወናል፡፡

የአካባቢው ህብረተሠብና የሴትዋ ጓድኞች /የፊኢማ አባላት / የተለያዩ ስጦታዎች ያቀርባሉ፡፡

ወንዱ ሙሽራ ጥሎሽን ጨምሮ ለሴቷ የሚሠጠው ከህፃንነቱ ጀምሮ በአባቱ ስጦታነት የተሠጠውን ንብረት በማራባት ነው፡፡

የወንዱ ጓደኞች /የፊኢማው አባላት / የተቻላቸውን ያህል ለድግሱ የሚሆን ፍየሎች ለድግሱ ያበረክታሉ፡፡

የአብሱማ ጋብቻ ሠርግ ስነ - ሰርአት ለአብሱማ ጋብቻ ስነ -ሰርአት ለመፈፀም የአንድ ወር ቀነ ቀጠሮ ይያዛል የሴቷ ቤት ሠርግ ወጪ የሚሽፈነው በሙሽራው ነው ዋናው ሞቅ ደመቅ ያለው ድግስ የሚካሄደው የሚፈፀመው በሴቷ ቤት ነው፡፡

የአካባቢው ህብረተሰቡና የእርሷ ጓደኞች የተለያዩ ስጦታዎች ያቀርባሉ ወንዱ ሙሽራ ጥሎሽን ጨምሮ ለሴቷ የሚሰጠው ከህፃናቱ ጀምሮ በአባቱ ስጦታ የተሰጠውን ንብረት በማራባት ነው፡፡

ከሰርጉ ቀን አንድ ሳምንት በፊት አንስቶ በልጅቷ ቤት ጭፈራና ዘፈን ይጀመራል፡፤ ሚዚዎቹም ሙሽሪትን በዘፈን ሲያሞግሱ ሲያወድስ ያድራሉ፡፡

የዘፈን ሙገሳና ውደሳ በማግስቱም /በሠርጉ እለት/ከጠዋት ጀምሮ ይቀጥላል፡፡

የሠርጉ እለት የእህል መፍጫ ቀን ነው፡፡

ለሰርጉ የሚቀርበው የመስተንግዶ ድግስ የሚዘጋጀው በእለቱ ነው፡፡

ወንዶች ከብት አርደው በማዘጋጀት ሴቶች ድስት ጥደው በማብሰልና ዳቦ በመጋገር ይውላሉ፡፡

ከጠዋት ጀምሮ እስከ ሌሊት ሲፈጭ የታደረው ዱቄት እየተቦካ ገአንቦ ይጋገራል፡፡

ሙፌ /ገአንቦ /የአፋር ባህላዊ ምግብ ነው፡፡

የዝግጅቱ ሁኔታ እንደ ወንዱ ሙሽራ አቅም ይወሰናል፡፡

ግመል ወይም ሌሎች አነስተኛ ከብቶች ሊታረዱ ይችላሉ፡፡

ከገአንቦ /ሙፌ ዳቦ / በተጨማሪው ወተት፣ ቅቤ ፣ማር ያዘጋጃሉ፡፡

የአካባቢው ህብረተሰብ ተዳሚዎች የሚሰጡት ስጦታ ገንዘብ ሳይሆን ቤት ያፈራውን ገአንቦ፣ወተት፣ቅቤ፣ስኳርና ቡና ይዘው ወደ ድግስ ቤት ይሄዳሉ፡፡

የአንዱ አካባቢ ከሌላው የሠርግ ስነ -ስርአት በመጠኑም ቢሆን ሊለያይ ይችላል፣ በስሜናዊ የአፋር ቦታዎች ብቸኛው የሠርግ ምግብ የሰንዴ ገንፎ ነው፡፡

በዞን አንድ አፋምቦና ዱብቲ አካባቢ የገጠር ቦታዎች ከማለዳው ጀምሮ የተዘጋጀው ዳቦ .ስጋ ወጥና ሩዝ በማዕድ በምሳ ሰአት ይቀርባል፡፤ ለግብዣ ወደ ሠርጉ የሚመጡ ተዳሚዎች የሙሽራው ጓደኞች ጭምር የመረጃ ልውውጥ /ዳጉ/ ያደርጋሉ የመረጃ ልውውጥ አንድ ሰው በመንገድ ሲሄድ /ሲመጣ/ ያለውን የሰማውን እርሱም የተናገረውን ለሌላው አዲስ ለተገናኘው ሰው መልዕክት ማስተላለፍ ነው፡፡

ይህ የመረጃ ልውውጥ /ዳጉ/ የአፋሮች ልዩ መታወቂያ ነው፡፡

መረጃ አስተላልፈው ሳይቀንስ ሳይጨምር ያለውን እውነት ያስተላልፋል ሌላው ቢቀር በአጭር ጊዜ ከቤት ወጥቶ ቢመለስ ከቤት ላልወጣው መልዕክት ያስተላልፋል፡፤ በዳጉ ስርአት ማንኛውም አፋር ከሌላ አፋር ሰው ጋር መንገድ ላይ ቢገናኝ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ የመረጃ ልውውጥ ያደርጋል፡፤ በእድሜ ታላቅ የሆነው መንገድ ላይ የተመለከተውንና ከሠዎች የሰማውን በሙሉ በዝርዝር ይናገራል፡፡

ተናግሮ ሲጨርስ በተራው የሌላኛውን መረጃ ለመስማት እየደጋገመ ነገያ ይላል ተረኛውም ተቀብሎ ነገያ እያለ ከደጋገመ በኋላ የድርሻውን መረጃ ያቀብላል፣ በዚሁ መሰረት ወደ ሠርጉ ቦታ ሲደርስ በባህሉ መሰረት የመረጃ ልውውጥ ያደርጋል፡፡

ከምሳ በኋላ የሙሽራው የቅርብ ቤተ -ዘመዶች ለብቻ ይሰባሰባሉ የሚሰባሰቡትም ምክንያት ለሙሽሪት ያዘጋጁትን ልዩ ልዩ ስጦታ ይሁን እንጂ ገንዘብም ይሰጣል፡፡

ሴት በግ ይሰጣል ይህም ኤረር ወይም አባ ሰሮ በመባል ይታወቃል፡፡

ብዙውን ጊዜ ለሙሽሪት የሚበረከተው ሰዋኒሊ 6 ክንድ ሽረጥ ሙሳን /ጥቁር ሻስ / ጫማ ናቸው፡፡

ስጦታውን የመስጠቱን ስርአት በሙሽሪት እናት ይጀመራል፣ እናት ለሙሽሪት ካዘጋጀችላት ስጦታዎች መካከል 31፡፡

ገጽ 32

ከፊሉን ለታዳሚው እይታ ግልፅ በሆነ ቦታ ያስቀምጣሉ፡፡

ሙሽሪትም ፊት እንደይታይ እንደተሸፈነች ወንድሟ ተሸክሞ ወደ ታዳሚው ያመጣታል፡፤ ስጦታው እየወጣ በአይነት ይደረደራል፣ በዚህ አይነት በእናቷ የተጀመረው ስጦታ የማበርከት ስርአት በአክስቶቿ ፣በአጎቶቿና በሌሎች ቤተ -ዘመዶች አማካኝነት በየተራ ይከናወናል፡፡

የሙሽራው ሚዜዎች አጃቢዎች ሙሽራውን ከቤቱ ወደ ሙሽራው ቤት ለማምጣት ጭፈራውን እሚያደምቁበት ጊዜ ከሰአት በኋላ ነውው፤ አጃቢዎቹ ወደ ሙሽራው ስፍራ ቀረብ ካሉ ቦታ ብዙም ሳይጠጉ በመሰብሰብ ወደ ላይ እየዘለሉ አሩስ የተባለው ዘፈን በመዝፈን ይጨፍራሉ፡፡

ዘፈን ሲዘፍኑ አቀንቃኝ /መሪው/ግጥሙን እዚያው በዚያው በፍጥነት እየፈጠረ ይገጥማል፡፡

ያየውን የሚሰማውን እያወራረደ ይዘፍናል በአፋር የሚዘወተሩ የዘፈንና የዳንኪራ አይነቶች በርካታ ናቸው፡፤ የእግርና የትካሻ ፈጣን እንቅስቃሴ የሚታይበት ላሌ፣ የባላል፡፡

ሽማግሌዎች ሳይዞሩ የሚያዘወትሩት ሌላ ሁለት ተፎከካሪዎች ዙሪያውን ከበው እየዘለሉ ፈጣን የእግር ምትን ለዘብ ካለ የትካሻ እንቅስቃሴ ጋር የሚጨፈርበት ስልት ነው፡፡

ኬኬ ሚባለው ደግሞ የወጣት ሴቶች ጭፈራ ነው፡፡

ሁለት ሁለት እየሆኑ በየተራ የጨፍራል፣ ኬኬ ወደ ላይ እየዘለሉ እግሮቻቸውን እስከ መቀመጫቸው በአንዴ ማጠፍን የሚጠይቅ ጭፈራ ነው፡፡

ጭፈራው የሴቶች ቢሆንም ማስጨፈሪያው ዘፈን በወንዶች የሚታጀብበት ጊዜም አለ ፣ወንዶችና ሴቶች መስመር ሰርተው ፊት ለፊት እየተያዩ /አንጻር ለአንፃር ሆነው / የሚያዜሙት የምሽት ጨዎታ ሰዶአ ይባላል፡፡

ሰዶ ምሽት ጨዎታ እንደመሆኑ ከአካላዊ እንቅስቃሴ ይልቅ ለዜማው ቅላፄና ለግጥሙ ይዘት ትኩረት ይሠጣል፡፤ የወንዶች ጀግና ማወደስ ጭፈራ ደግሞ ሌላ ነው፡፡

ወንዶች ስለ ጀብዲና ታላቅነታቸው ራሳቸውን የሚያወድሱበት ጭፈራውን በሁለት ዙር ክብ በመስራት ይጫወቱታል፣ በውጪው በዳር /በኩል የሚገኙት ክብ ያሉት ህብረ ዝማሬውን ሲመሩ በውስጠኛው ክብ የሚገኙት ደግሞ ማራኪ የሆነ የእግር አነሳስና አጣጣል ስልት ያሳዩበታል፡፡

በሠርግ ጊዜ ከሳምንቱ መጀመሪያ አንስቶ እስከ ሠርጉ ፍፃሜ ድረስ እንደ ሁኔታው የሚጫወቷቸው የጭፈራ አይነቶች ሌሎችንም ያካትታል፡፡

በሠርጉ እለት ከቀኑ ዘጠኝ ሰአት አካባቢ ጀምሮ ከሙሽራውቤት ብዙም ሳይራቅ ተሰብስበው የሚጨፍሩት የሙሽራው ሚዜዎችና አጃቢዎች ሙሽራውን ለማጀብ ተስማሚ የሆነውን ጭፈራ እየጨፈሩ ወደ ሙሽራው ቤት ያመራሉ፡፡

ሙሽራው ቤት ሲደርሱ የጋብቻ ስነ -ስርአት አስፈፃሚ የሆኑት የሃይማኖት አባት /መሪ/ቃዲ ቤቱ ደጃፍ ላይ በሚዘጋጀው ስፍራ የሙሽራ ልብሱን ያለብሱታል በዚህ የሰርግ እለት አዲስ ወይም አሮጌ በሚል ካልታየ በትሰቀር ከወትሮው በተለየ የሚጠቀስ አለባበስ እምብዛም የተለመደ አይደለም ፣ሴቶቹም ወንዶችም ከባህላቸው ጋር የተያየዘውን አለባበስ ይለብሳል፡፤ ብዙውን ጊዜ አዲስ ወደ ነጭ ሰምንዳ ያዘነበለ ሽረጥ ወይም ነጭ መስነፍ ሽርጥ እና ነጭ ነጠላ /ራራይቱ/ከተካሻው ላይ ያደርጋል ፀጉሩን አበጥሮ ትንሽ ጉራዴ /ጊሌ/ጠመንጃ ይታጠቃል፡፤ ዱላ /ተላተይቱ ይዞ ግራና ቀኝ በሚዜዎችና ጓደኞች ታጅቦ ወደ ሴት ቤት ይሄዳል፡፡

ልብሱን ለባብሶ እንደጨረሰ ወደ ሙሽራዋ ቤት ጉዞ ከመጀመሩ በፊት የሃይማኖት መሪው የእንኳን ደስ ያለህ ምርቃት ካደረሱ በኋላ ስጦታ የማበርከት ስ -ስርአት ይከናወናል፡፤ የገንዘቡ ስጦታ ከሙሽራው ቀኝ ትካሻ ላይ ሲነሰነስ ቀኝ ትካሻህ ይበርታ እየተባለ ይመቃል ፣በመጀመሪያ ስጦታ የሚሰጡት ወንዶች ሲሆኑ የእርሱ ስጦታ በዱአ /ፀለት/ እንደጠናቀቀ ቤተ -ዘመዶች ፣ጓደኞችና የቅርብ ወዳጆች የሆኑት ሴቶች ስጦታ ይከተላል፡፤ ከዚህ የሚቀጥለው የችፈራና የዘፈን ቸዋታ ረዘም ያለውን ጊዜ የሚወስድ ስነ -ስርአት የሆናል፡፤ አመሻሽ ላይ በአቅራቢያ ከሚገኝ ሜዳ /ገለጣ ስፍራ /ከአካባቢው የተሰበሰቡ ወጣቶች ከባህላዊ ጨዋታዎች ዋነኛ የሆነውን የኮኦሶ ጨዋታ በሁለት ተቃራኒ ቡድኖች መካከል ይካሄዳል፡፤ ከፍየል ቆዳ የተሰራውን ኳስ በመዳፋቸው በመያዝ የተቃራኒ ቡድኑን አባላት አምልጦ መሬት ላይ በማንጠር የሚፎካከሩበት ጉልበትንና ትንፋሽን በእጅጉ የሚፈታን /የሚፈታተን/ የጨዋታ አይነት ነው፡፡

የኮኦሶ ብርቱ ፋክክር እንደተጠናቀቀ ሙሽራው በአጃቢዎቹና ሚዜዎቹ ታጅቦ ወደ ሙሽራዊ ቤት ይሄዳል፡፡

እቤቱ ሲቀርብ ሆነ የተባለውን የባህል ጨዋታ እየጨፈሩ ቤት ይደርሳሉ ከደጃፍ ሲደርሱ መብሉድ ነቢዩ መሀመድ /ሱ.አ.ወ/ እወደሱ የጨፍራሉ፡፡

በዚህን ወቅት ጠመንጃ የያዙ ወደ ላይ እየጠኮሱ ወደ ቤቱ ይቀርባሉ እቤቱ ይገባል፡፡

ሙሽራው አልጋ ላይ ይቀመጣል ፣ቀጣዩ ስነ -ሰርአት ኒካ ወይም ሰሚኒ ቃል -ኪዳን ማሰር ይሆናል፡፡

ከሙሽራው ጋር ወደ ሴቷ ቤት የመጡት የሃይማኖት አባት ስነ -ሰርአት ይፈፀማሉ፡፡

የኒካው ስርአት ሲጀመር የሙሽሪት አጎት ሙሽሪት ወደ ምትገኘበት በመግባት ፈቃደኝነቷን ጠይቆ ይመለሳል፡፤ ጋብቻ አስፈፃሚው /የሃይማኖት መሪው /የአጎቷን መልስ ከሰሙ በኋላ ፈቃደኝነት መሆኗን ለተሰበሰው ታዳሚ በይፋ ያሳውቃሉ፡፡

ጠመንጃ ቀጥሎ ወደ ሰማይ ይተኮሳል፣ ኒካ እንደተፈፀመ የተሸፋፈነው የሙሽሪት ፊት ይገለጥና መልካም መአዛና ሽታ 32፡፡

ገጽ 33

ባለው ጢስ ትታጠናለች ከጥቂት ሠአታት በኋላ ከዋናው ቤት ተሸክመው ወደ ጫጉላው ቤት ይወስዷታል፡፡

እዚያም ከሙሽራው ጎን ትቀመጣለች ሙሽራውና ሙሽሪት ከዚያ ስአት ጀምሮ አርሷ ቤተሰቦች አቅራቢያ ከተዘጋጀላቸው የቸጉላ ቤት ለሰባት ቀናት ያህል ይቆያሉ፡፤ ከሰባተኛው ቀን በኋላ ሙሽራው ሙሽሪትን ትቶ /ብቻዋን/ብቻውን ወደ እርሱ ቤት ቤተሰቦች ቤት ይሄዳል፡፡

በሚቀጥሉት ሰባት ቀናት ውስጥ የሴትነት የባለትዳርነት ምልክት ከሆኑት የፀጉር ስራዎች መካከል ውስ አንድን የፀጉር አሰራር በመምረጥ ተስራለች፡፡

እንዲሁም ጥሩ ሽታ እንዲኖራት አነስተኛ ጠባብ ጉድጓድ በመቆፈር ተሸፋፍና ጢስ ትሞቃለች ፣በአጠቃላይ በነዚህ ቀናት ከልጀገረድነት ወደ ወ/ሮ የምትሽጋገርበት ጊዜ ነው የራሷ ፀጉር ሰሬት ሙለውን ክቡን ይደፍናል፡፡

ሴቷ ጢስ ስትሞቅ መጀመሪያ ገለዋን ፀጉሯን ትታጠባለች የበግ ፣የፍየል ወይም ላም ቅቤ የተገነውን ትቀባለች ዳይታ /ሞራ/አድሬ ፣ኡዱ፣የአደስ ቁኒ፣አክባኒ /አብሽ/ቦቦኦ ተፈጭቶ ትቀባለች ፣ከእንጨት አይነት አዳይቱ፣ኪላይቱ ፣መደሬ፣በሬ ሂኔታ ፣ኩስራና ቦቦኦ ወዘተ በተስራው ትንሽ ጉድጓድ ያአዱ ቦዶ ውስጥ በእሳት ተያይዞ የሚወጣው ጢስ ላይ ሰውነቷ ተሸፋፍኖ ጢሱ እንዳይወጣ በደንብ ተደርጎ ተቀምጦ ትሞቃለች፣ ይህንም ያአዱ ብለው ይጠሩታል፡፡

በሚቀጥሉት ቀናት ከአንድ ወር ያህል ሙሽራው ወደ ቤተሰቦቹ ቀን ቀን እየሄደ ማታ ማታ ወደ ሴቷ ይመለሳል፡፤ በመቀጠል ለአንድ ወር ያህል ከሴቷ ቤት መዋል ይጀምራል፡፡

በሦስተኛው ወር ላይ እናቷ ቤተሰቦች ጋር ቤት ይሰራላቸዋል፡፡

በአንድነት መኖር ይጀምራሉ፡፤ ቤቱ ሲሰራ ለስራው የሚያገለግሉ ኦንጋ ሴናንቱ /ዲቦራ/አሎይታ/የባህል አልጋ ባል ይዞ ይመጣል፣ቀሪው የቤት መስሪያ በእርሷ ቤተሰቦች ይሆናል፡፡

እናቷ የኑሮ ሁኔታን ታስተምራለች ለእርሷም ሆነ ለባሏ የሚሰሩ ስራዎችንና አስፈላጊ ነገሮችን እየተማረች ከእናቷ ጋር አንድ አመት ትቆያለች በዚህ አንድ አመት ጊዜ ውስጥ ምግብ ዝግጅት በአንድነት ከእናቷ ጋር ነው፡፡

ከዚያ በኋላ ባል ልውሰድ ካለ ወደ ሚፈልግበት ቦታ መሄድ ይችላሉ፡፤ ባል እናት ከሌለው የሴቲቷ ልጅ እናት አክስቱ /ብቸኛ መሆኑን በማወቅ የወንድሟ ልጅ በኑሮው እንዳይጎዳ ከሰርግ እለት በኋላ ወደ ባል ቤት እንድትሄድ ልትፈቅድ ተችላለች፡፡

ወደ ባል ቤተሰብ መንደር ሲጓዙ መንገድ የምትመራው የልጅቱ እናት ቅርብ ዘመድ የሆነች ባልቴት ነች በዚህ ወቅት ወደ ባሏ ቤተሰብ ስትሄድ ቤተሰቧ ስጦታ ያበረክቱለታል፡፤ ስጦታውን አፋይቶ ይሉታል፡፤ ይህም ስጦታ ባለቸው አቅም መጠን ፍየሎች በጎች ላሞች ከቻሉ ግመሎች ናቸው፡፤ ይህም በወንድ ቤተሰብ ፊት የኔ ነው ብላ /ንብረቱ/ምትለው እንዲሆን ነው፡፤ ከወንዱ ቤተሰብ ወይም ከባሏ ጋር አለመስማማት ቢፈጠር ለራሷ ምትወስደው ነው፡፤ ጓደኞቿ ከቤተሰቦቹ ቤት ሲደርስ ቤቷን ይሰሩላታል፡፤ ለማገዶና ለመብራት የሚውል እንጨት ሰብረው ያመጡላታል፡፤ ቤት ውስጥ የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን ያዘጋጃሉ፣ በመቀጠል ጓደኞቹ ወደ ቤተሰቦቻቸው ይመለሳሉ፡፡

ገጽ 19 / 19